Haggai 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል እሞ፡ እዚ ህዝቢ እዚ፡ ቤት እግዚኣብሄር እትህነጸሉ ግዜ ኣይበጽሐን፡ ይብል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፦ ይህ ሕዝብ፦ ዘመኑ አልደረሰም፥ የእግዚአብሔር ቤት የሚሠራበት ዘመን አልደረሰም ይላል ብሎ ተናገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። ይህ ሕዝብ። ዘመኑ አልደረሰም፥ የእግዚአብሔር ቤት የሚሠራበት ዘመን አልደረሰም ይላል ብሎ ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ይህ ሕዝብ፦ ዘመኑ አልደረሰም፥ የጌታ ቤት የሚሠራበት ዘመን አልደረሰም ይላል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ “ሀዌ አሳይ፥ ‘መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ዛረደ ኬጽያ ዎዲ ብሮ ጋክቤና’ ያጌ።”
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, «Hawe asay, ‹Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa zaaretsiide kees's'iyaa wodii biro gakkibeenna› yaagee.»
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «Hayssi derey, ‹Xoossa keeththi keexettiza wodey buro gakkibeenna› gees.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ሃይሲ ዴሬይ፥ ‹ጾሳ ኬ ኬጼቲዛ ዎዴይ ቡሮ ጋኪቤና› ጌስ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ “ሀ አሳይ ጎዳ ኬ ዛሪድ ኬፅያ ዎደይ ቡሮ ጋክቤና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqaama Goday, “Ha asay Godaa keethaa zaaridi keexiya wodey buroo gakibeenna” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ “ይህ ሕዝብ፣ ‘ የእግዚአብሔር ቤት የሚሠራበት ጊዜ ገና ነው’ ይላል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት አምላክ “ይህ ሕዝብ ‘ቤተ መቅደሱ እንደገና ታድሶ የሚሠራበት ጊዜ ገና አልደረሰም’ ይላል፤”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር “እዞም ህዝቢ እዚኣቶም ‘ቤት እግዚኣብሄር ዝስርሐሉ እዋን ኣይበፅሐን’ ይብሉ ኣለዉ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል አሎ፡ እዚ ህዝቢ እዚ፡ እቲ ጊዜ፡ ቤት እግዚኣብሄር እትስርሓሉ ጊዜ፡ ኣይበጽሔን፡ ይብል አሎ።