Haggai 1:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዙሕ ተጸቢኹም፡ እንሆ ኸኣ፡ ሒደት ኰይኑ። ናብ ገዛኻ ምስ ኣምጻእካዮ ድማ ኣነ ነፊሐዮ። ንምንታይ? ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ምእንቲ እታ ዑና ዘላ ቤተይ ክትብል፡ ነፍሲ ወከፍኩም ድማ ናብ ቤቱ ትጎዪ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተ ብዙ ነገርን ተስፋ አደረጋችሁ፥ እነሆም፥ ጥቂት ሆነ፣ ወደ ቤትም ባገባችሁት ጊዜ እፍ አልሁበት። ይህ ስለ ምንድር ነው? ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። እናንተ ሁሉ ወደ እየቤታችሁ እየሮጣችሁ የእኔ ቤት ፈርሶ ስለ ተቀመጠ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ ብዙ ነገርን ተስፋ አደረጋችሁ፥ እነሆም፥ ጥቂት ሆነ፤ ወደ ቤትም ባገባችሁት ጊዜ እፍ አልሁበት። ይህ ስለ ምንድር ነው? ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። እናንተ ሁሉ ወደ እየቤታችሁ እየሮጣችሁ የእኔ ቤት ፈርሶ ስለ ተቀመጠ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ ብዙ ነገርን ፈልጋችሁ፥ እነሆ ጥቂት ሆነ፤ ወደ ቤትም ባገባችሁት ጊዜ እፍ አልሁበት። በምን ምክንያት? ይላል የሠራዊት ጌታ። ምክንያቱም እናንተ ሁሉ ወደ እየቤታችሁ እየሮጣችሁ የእኔ ቤት ስለፈረሰ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ “ህንተ ዳሮ ካ ሺሻናዉ ሀልቼድታ፤ ሽን ጉ ግዴዳ፤ አካ ህንተ ጎለ ገልሴዳ ዎደ፥ ታን ፑንያዋን ይ አጌዳ። ሀዌ አያዉ ሀኔዴ? ታን ሀዋ ኦዳዌ፥ ህንተ ኡባይካ ህንተ ጎልያ ጎልያ ኦሶ ዎጽሽን፥ ታ ጎሊ ኮለቲደ አቴዳ ግሻሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, «Hintte daro katsaa shiishshanaw halchcheeddita; shin guutsaa gideedda; aakka hintte golle gelisseedda wode, taani punniyaawaan d'ay aggeedda. Hawe ayaw haneeddee? Taani hawaa ootseeddawe, hintte ubbaykka hintte golliyaa golliyaa oosoo wos's'ishin, ta gollii kolettiide atteedda gishshaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «Intte daro demmana gidetashin guuth demmideta; hinnoka intteso gelththida wode ta punna dhayssadis. Hessa ta ooththiday inttes ay misatizee? Ta keeththay laaletti uttiin intte wurikka intte keeth keexxanaas woxxiza gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ኢንቴ ዳሮ ዴማና ጊዴታሺን ጉ ዴሚዴታ፤ ሂኖካ ኢንቴሶ ጌልዳ ዎዴ ታ ፑና ይሳዲስ። ሄሳ ታ ኦዳይ ኢንቴስ ኣይ ሚሳቲዜ? ታ ኬይ ላሌቲ ኡቲን ኢንቴ ዉሪካ ኢንቴ ኬ ኬጻናስ ዎጺዛ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ዳሮ ካ ሺሻናዉ ቆፕደታ፥ ሽን ጉ ግድስ። እያ ህንተ ሶ ገልስያ ዎደ ታ ፑንን ይ አግስ። ሀይስ አይብስ ሀንዴ? ታኒ ሀይሳ ኦዳይ ህንተ ኡባይ ህንተ ኬ ኬ ኬፅሽን፥ ታ ኬይ ላለትድ አትዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte daro kathi shiishanaw qopideta, shin guutha gidis. Iya hinte soo gelsiya wode ta punnin dhayi aggis. Haysi aybis hanidee? Taani haysa oothiday hinte ubbay hinte keethaa keethaa keexishin, ta keethay laaletidi attida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ብዙ ተስፋ አደረጋችሁ፤ ያገኛችሁት ግን ጥቂት ነው፤ ወደ ቤት ያስገባችሁትንም እኔ እፍ አልሁበት፤ ይህ የሆነው ለምን ይመስላችኋል? የእኔ ቤት ፈርሶ እያለ ሁላችሁም የራሳችሁን ቤት ለመሥራት ስለ ሮጣችሁ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እናንተማ ብዙ መከር ለመሰብሰብ ዐቅዳችሁ ነበር፤ ነገር ግን ጥቂት ሆነ፤ ያንኑንም ወደ ቤት ባስገባችሁ ጊዜ እኔ እፍ ስላልኩበት ጠፋ፤ ይህንንስ ያደረግኹት ለምን ይመስላችኋል? እኔ ይህን ያደረግኹት፥ ከእናንተ እያንዳንዱ ቤቱን አስጊጦ እየሠራ የእኔ ቤተ መቅደስ ፍርስራሽ ሆኖ በመቅረቱ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ንስኻትኩም ብዙሕ ተፀበኹም፤ እንሆ ኸዓ ውሑድ ኣእተኹም። ናብ ቤት ምስ ኣእተኹምዎ ኸዓ፥ ኣነ ኡፍ በልኩሉ። እዙይ ስለ ምንታይ እዩ? ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። ነፍሲ ወከፍኩም ናብ ገገዛኹም እናጐየኹም፥ ቤተይ ዑና ኾይኑ ስለ ዝተረፈ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም ብዙሕ ተጸቤኹም፡ እንሆ ኸአ፡ ሒደት እዩ፡ ናብ ቤት ምስ ኣእቶኹምምዎ ኸአ፡ ኣነ ኡፍ በልኩሉ። ስለምንታይ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ነፍሲ ወከፍኩም ናብ በቤትኩም እናጎየኹምሲ፡ ቤተይ ስለ ዝዐነወት እዩ።