Haggai 2:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሳብዐይቲ ወርሒ፡ ኣብ መበል ዕስራን ሓደን መዓልቲ፡ ቃል እግዚኣብሄር ብነብዪ ሃጌ ኣቢሉ፡ ከምዚ ኢሉ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሰባተኛው ወር ከወሩም በሀያ አንደኛው ቀን የእግዚአብሔር ቃል በነቢዩ በሐጌ እጅ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰባተኛው ወር ከወሩም በሀያ አንደኛው ቀን የእግዚአብሔር ቃል በነቢዩ በሐጌ እጅ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰባተኛው ወር ከወሩም በሀያ አንደኛው ቀን የጌታ ቃል በነቢዩ በሐጌ እጅ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ላይን ላፑን አግናን ላታማነ እተን ጋላሳን መና ጎዳ ቃላይ ትምቢትያ ኦድያ ሃገ ባጋና ሀዋዳን ያጊድ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He laytsan laappuntsa aginaan laatamanne ittentsa gallassan Med'inaa Godaa k'aalay timbbitiyaa odiyaa Haage baggana hawaadan yaagiid yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Laappunththa aginay gelida nam7u tammanne issinththa gallas GODAA qaalay nabe Hagge baggara hizgishe yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ላፑን ኣጊናይ ጌሊዳ ናምኡ ታማኔ ኢሲን ጋላስ ጎዳ ቃላይ ናቤ ሃጌ ባጋራ ሂዝጊሼ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳርዮስ ካዎትዳ ናምአን ላይን፥ ላፑን አጌናን ላታማነ እስን ጋላሳን፥ ጎዳ ቃላይ ናብያ ሀገ ባጋራ ሀይሳዳ ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Daariyosi kawotida nam7antho laythan, laapuntha ageenan laatamanne issintho gallasan, Godaa qaalay nabiya Hagge baggara haysada yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሰባተኛው ወር፣ በሃያ አንደኛው ቀን የእግዚአብሔር ቃል በነቢዩ በሐጌ በኩል እንዲህ ሲል መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳርዮስ በነገሠ በሁለተኛው ዓመት፥ ሰባተኛው ወር በገባ በሃያ አንደኛው ቀን በነቢዩ ሐጌ አማካይነት እግዚአብሔር ዳግመኛ ተናገረ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብሻውዐይቲ ወርሒ፥ ብመበል ዕስራን ሓደን መዓልቲ፥ ብነቢይ ሓጌ ኸምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር መፀ፦
Amharic Tigrinya 2011
ብሳብዐይቲ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒ ኸአ ብመበል ዕስራን ሓደን መዓልቲ፡ ከምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር ብኢድ ነብዩ ሃጌ መጸ፡