Haggai 2:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሃጌ፡ ብሬሳ እተረከሰ ሓደ ኻብዚ ነገራት እዚ እንተ ተንኪፉ፡ ኪርከስ ድዩ፧ እቶም ካህናት ድማ ከምዚ ኢሎም መለሱ፦ ርኹስ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሐጌም፦ በሬሳ የረከሰ ሰው ከእነዚህ አንዱን ቢነካ ያ የተነካው በውኑ ይረክሳልን? አለ። ካህናቱም፦ አዎን ይረክሳል ብለው መለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሐጌም። በሬሳ የረከሰ ሰው ከእነዚህ አንዱን ቢነካ ያ የተነካው በውኑ ይረክሳልን? አለ። ካህናቱም። አዎን ይረክሳል ብለው መለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሐጌም፦ በሬሳ የረከሰ ሰው ከእነዚህ አንዱን ቢነካ ያ የተነካው በውኑ ይረክሳልን? አለ። ካህናቱም፦ አዎን ይረክሳል ብለው መለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀጊ ቃይካ፥ “አሃ ቦቺደ ቱኔዳ እት ኡራይ ሀዋንቱፐ እት ቆሞ ቁማነ ቦቾፐ፥ ሄ ቁማይ ቱሙ ቱናኔ?” ያጊደ ኦቼዳ። ቄሳቱ፥ “ኤ ቱናና” ያጊደ ዛሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Haggii k'aykka, «Anhaa bochchiide tuneedda itti uray hawanttuppe itti k'ommo k'umaanne bochchooppe, he k'umay tumu tunanee?» yaagiide oochcheedda. K'eesatuu, «Ee tunana» yaagiide zaareeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haggey qasseka, «Aha bochchidi tunida asi heytappe issaa bochchiko he boshettida kaththay tunandee?» gi oychchiin qeesetikka, «Ee tunana» giidi zaarida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃጌይ ቃሴካ፥ «ኣሃ ቦቺዲ ቱኒዳ ኣሲ ሄይታፔ ኢሳ ቦቺኮ ሄ ቦሼቲዳ ካይ ቱናንዴ?» ጊ ኦይቺን ቄሴቲካ፥ «ኤ ቱናና» ጊዲ ዛሪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀገይ ዛሪድ፥ “አሀ ቦችድ ቱንዳ እስ አስ ሀይሳታፐ እስ ቆሞ ካ ቦችኮ ሄ ካይ ቱና ግዳኔ?” ያግድ ኦይችስ። ካህነይ፥ “ኤ ቱናና” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haggey zaaridi, “Aha bochidi tunida issi asi haysatape issi qommo kathaa bochiko he kathay tuna gidanee?” yaagidi oychis. Kahiney, “Ee tunana” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሐጌም፣ “ሬሳ በመንካቱ የረከሰ ሰው፣ ከእነዚህ አንዱን ቢነካ፣ የተነካው ነገር ይረክሳልን?” ሲል ጠየቀ። ካህናቱም፣ “አዎን፣ ይረክሳል” ሲሉ መለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሐጌም እንደገና “ሬሳ በመዳሰስ የረከሰ አንድ ሰው፥ ከነዚህ የምግብ ዐይነቶች አንዱን ቢነካ፥ ያ የተነካው ምግብ በዕርግጥ ይረክሳልን?” ሲል ጠየቃቸው። ካህናቱም “አዎ፥ ይረክሳል” ሲሉ መለሱለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ሓጌ “ሬሳ ብምንካእ ዝረኸሰ ሰብ ካብዚኣቶም እንተ ነኽአኸ ይረክስዶ?” ኢሉ ጠየቖም። እቶም ካህናት ድማ “እወ ይረክስ” ኢሎም መለሱሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ሃጌ፡ ብሬሳ ዝረኸሰ ሰብ ካብዚአተን ገለ እንተ ተንከየስ፡ ትረክስዶ እያ፡ በሎም። እቶም ካህናት ከአ፡ እወ ትረክስ እያ፡ ኢሎም መለሱሉ።