Haggai 2:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሃጌ ከምዚ ኢሉ መለሰ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ከምኡ እዩ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ድማ ኣብ ቅድመይ ኣሎ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ከምኡ ድማ ኩሉ ግብሪ ኣእዳዎም፤ ኣብኡ ዝስውእዎ ድማ ርኹስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሐጌም መልሶ እንዲህ አለ፦ ይህ ሕዝብና ይህ ወገን በፊቴ እንዲሁ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር፣ የእጃቸውም ሥራ ሁሉ እንዲሁ ነው፣ በዚያም ያቀረቡት ነገር ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሐጌም መልሶ እንዲህ አለ። ይህ ሕዝብና ይህ ወገን በፊቴ እንዲሁ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር፤ የእጃቸውም ሥራ ሁሉ እንዲሁ ነው፤ በዚያም ያቀረቡት ነገር ርኩስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሐጌም መልሶ እንዲህ አለ፦ ይህ ሕዝብና ይህ ወገን በፊቴ እንዲሁ ነው፥ ይላል ጌታ፤ የእጆቻቸውም ሥራ ሁሉ እንዲሁ ነው፤ በዚያ ያቀረቡትም ርኩስ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ ሀጊ ዛረደ፥ “መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ሀ አሳይነ ሀ ካዉተይ ታ ስንን ሄዋካ ማላ፤ ኡንቱንቱ ኦያ ኦሱነ ኡንቱንቱ ሺሽያ ያርሹ ኡባይካ ሄዋካ ማላ ቱና’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, Haggii zaaretsiide, «Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Ha asaynne ha kawutetsay ta sintsan hewaakka mala; unttunttu ootsiyaa oosuunne unttunttu shiishshiyaa yarshshuu ubbaykka hewaakka mala tuna› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Haggey, « ‹Hayssi dereynne hayssa bagga asaykka hessa mala; istta oosoynne istti taas shiishshiza imotay wurikka hessa mala ta sinththan tuna› gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሃጌይ፥ « ‹ሃይሲ ዴሬይኔ ሃይሳ ባጋ ኣሳይካ ሄሳ ማላ፤ ኢስታ ኦሶይኔ ኢስቲ ታስ ሺሺዛ ኢሞታይ ዉሪካ ሄሳ ማላ ታ ሲንን ቱና› ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀገይ ዛሪድ፥ “ሀ አሳይነ ሀ ካዎተይ ታ ስንን ሄሳ መላ። ኤንቲ ኦያ ኦሶይነ ኤንቲ እምያ እሞታይ ኡባይ ሄሳ መላ ቱና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haggey zaaridi, “Ha asaynne ha kawotethay ta sinthan hessa mela. Enti oothiya oosoynne enti immiya imotay ubbay hessa mela tuna” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ሐጌ እንዲህ አለ፤ “ ‘ይህ ሕዝብና ይህ ወገንም በፊቴ እንደዚሁ ነው’ ይላል እግዚአብሔር ፤ ‘የእጃቸው ሥራና የሚያቀርቡት ሁሉ የረከሰ ነው’።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሐጌም እንዲህ አለ፦ “ይህ ሕዝብ በሙሉ እንደዚያው ነው፤ ስለዚህ ሥራቸውና የሚያቀርቡት ቊርባን የረከሰ ነው” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ሓጌ “እዝ ህዝብን እዝ ወገን እዙይን ኣብ ቅድመይ ከምኡ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ኵሉ ስራሕ ኣእዳዎም ከምኡ እዩ፤ እቲ ንኣይ ኣብኡ ዘቕርቡለይውን ርኹስ እዩ” ኢሉ መለሰሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ሃጌ ኸአ ከምዚ ኢሉ መለሰ፡ እዚ ዓሌት እዚ ኸምኡ እዩ፡ ኣብ ቅድመይ እዚ ህዝቢ እዚ ኸምኡ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ኩሉ ዕዮ ኣእዳዎም ከምኡ እዩ፡ እቲ ኣብኡ ዜቕርቡለይ ድማ ርኹስ እዩ።