Haggai 2:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብተን ዘመን እቲ ሓደ ናብ ዕስራ መለክዒ ዘለዎ ኵምራ ምስ በጽሐ፡ ዓሰርተ ጥራይ ነበሩ። ሓደ ካብ ፕረስ ሓምሳ መትሓዚታት ንምውጻእ ስብሒ ፕረስ ምስ መጸ፡ ዕስራ ጥራይ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያን ዘመን ሁሉ ሰው ሀያ መስፈሪያ ወዳለበት ምርት በመጣ ጊዜ፥ የተገኘው አሥር መስፈሪያ ብቻ ነው፣ አምሳ ማድጋም ይቀዳ ዘንድ ወደ መጥመቂያው በመጣ ጊዜ፥ የተገኘው ሀያ ብቻ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ዘመን ሁሉ ሰው ሀያ መስፈሪያ ወዳለበት ምርት በመጣ ጊዜ፥ የተገኘው አሥር መስፈሪያ ብቻ ነው፤ አምሳ ማድጋም ይቀዳ ዘንድ ወደ መጥመቂያው በመጣ ጊዜ፥ የተገኘው ሀያ ብቻ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ጊዜ አንድ ሰው ሀያ መስፈሪያ ወዳለበት ምርት መጣ፥ የተገኘው ግን ዐሥር መስፈሪያ ብቻ ነው፤ አምሳ ማድጋ ለመቅዳት ወደ ወይን መጥመቂያው መጣ፥ የተገኘው ግን ሀያ ብቻ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ላኡ ኩንታለ ካ አካና ጊደ፥ ካ ዎሳ ቤድታ፤ ሽን እት ኩንታለ ጻላላ ደሜድታ። ቃይ እት ጼቱ ሊትሮ ዎይንያ ኤሳ አካናዉ ዎይንያ ጉምእያ ኦላኮ ቤድታ፤ ሽን ህንተ መጽ ኦይታሙ ሊትሮ ጻላላ ዎይንያ ኤሳ ደሜድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
hintte laa"u kunttaale katsaa akkana giide, katsaa wotsosaa beeddita; shin itti kunttaale s'alalaa demmeeddita. K'ay itti s'eetu liitiro woyniyaa eessaa akkanaw woyniyaa gum"iyaa ollaakko beeddita; shin hintte mes's'i oytamu liitiro s'alalaa woyniyaa eessaa demmeeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte nam7u konttaale kath ekkana giidi kaththa doorekko bideta shin issi konttaale xalla demmideta. Issi xeetu litiro gidiza woyne ushshu ekkanaas giidi woyne ushshu gum7izasoho bideta shin pexi oyddu tammu litiro xalla demmideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ናምኡ ኮንታሌ ካ ኤካና ጊዲ ካ ዶሬኮ ቢዴታ ሺን ኢሲ ኮንታሌ ጻላ ዴሚዴታ። ኢሲ ጼቱ ሊቲሮ ጊዲዛ ዎይኔ ኡሹ ኤካናስ ጊዲ ዎይኔ ኡሹ ጉምኢዛሶሆ ቢዴታ ሺን ፔጺ ኦይዱ ታሙ ሊቲሮ ጻላ ዴሚዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ናምኡ ኩንታለ ካ ኤካና ግድ፥ ካ ዎዳ በሳ ብደታ፥ ሽን እስ ኩንታለ ፃላላ ደምደታ። እስ ፄቱ ልትሮ ዎይነ ኤካናዉ ዎይነ ጉምእያ ኦላ ብደታ፥ ሽን ህንተ ኦይታሙ ልትሮ ፃላላ ዎይነ ደምደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
hinte nam7u kuntaale kathi ekana gidi, kathi wothida bessaa bideta, shin issi kuntaale xalaala demmideta. Issi xeetu litiro woyne ekanaw woyne gum7iya ollaa bideta, shin hinte oytamu litiro xalaala woyne demmideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንድ ሰው ሃያ መስፈሪያ ወደሚሆን የእህል ክምር በመጣ ጊዜ ዐሥር ብቻ አገኘ፤ አምሳ ማድጋ የወይን ጠጅ ለመቅዳት ወደ መጭመቂያው በሄደ ጊዜ ሃያ ብቻ አገኘ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሁለት መቶ ኪሎ እህል ለማግኘት ወደ ምርት ማከማቻው ሄዳችሁ፤ ነገር ግን ያገኛችሁት እህል አንድ መቶ ኪሎ ብቻ ነበረ፤ አንድ መቶ ሊትር የወይን ጠጅ ለማግኘት ፈልጋችሁ ወደ ወይኑ መጭመቂያ ሄዳችሁ፤ ነገር ግን ያገኛችሁት የወይን ጠጅ አርባ ሊትር ብቻ ነበረ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓደ ሰብ ዕስራ መስፈሪ ናብ ዝርከቦ ምህርቲ እኽሊ ምስ መፀ፥ ዓሰርተ መስፈሪ ጥራሕ ረኸበ፤ ሓምሳ ዕትሮ ወይኒ ንምቕዳሕ ናብ መፅመቚ እንተ ኸደ፥ ዝተረኽበ ዕስራ ጥራሕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ብኹሉ እቲ ዘመን እቲ ናብ ዕስራ መስፈር ዘለዎ ምህርቲ እንተ መጸ፡ ዓሰርተ ጥራይ ኮነ፡ ሓምሳ መስፈር ኪቕድሕ፡ ናብ መጽመቑ እንተ መጸ፡ ዕስራ ጥራይ ኮነ።