Haggai 2:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዅሉ ዕዮ ኣእዳውኩም ብእኽልን ብጠሊ መዓርን በረድን ወቒዐኩም ኣለኹ። ግናኸ ናባይ ኣይተመልስኩምን ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእጃችሁ ሥራ ሁሉ ላይ በዋግና በአረማሞ በበረዶም መታኋችሁ፣ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእጃችሁ ሥራ ሁሉ ላይ በዋግና በአረማሞ በበረዶም መታኋችሁ፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እጆቻችሁን ሥራ ሁሉ በዋግ፥ በአረማሞ፥ እና በበረዶ መታኋችሁ፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ህንተ ኩሺ ኦዳ ኦሱዋ ኡባ ቦላን መልስያ ጫርኩዋ፥ ካ ሀርግያነ ሻቻ የዳደ ይሳድ። ሽን ህንተ ሀ ኡባንካ ታኮ ስምበይክታ” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani hintte kushii ootseedda oosuwaa ubbaa bollan melissiyaa c'arkkuwaa, katsaa harggiyaanne shachchaa yeddaade d'ayissaad. Shin hintte ha ubbankka taakko simmibeykkita» yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani intte kushey ooththidaaz wursa kutul7en, qooshshaninne shachchan dhayssadis; gidikkoka intte qasse ha taakko simmibeekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኢንቴ ኩሼይ ኦዳዝ ዉርሳ ኩቱልኤን፥ ቆሻኒኔ ሻቻን ይሳዲስ፤ ጊዲኮካ ኢንቴ ቃሴ ሃ ታኮ ሲሚቤኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ህንተ ኩሸ ኦሶ ኡባ ቦላ መልስያ ጫርኮ፥ ካ ሀርገነ ሻች የዳዳ ይሳስ። ሽን ህንተ ሀ ኡባን ታኮ ስምበከታ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani hinte kushe ooso ubbaa bolla melsiya carko, katha hargenne shachi yeddada dhaysas. Shin hinte ha ubban taako simmibeketa” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእጃችሁን ሥራ ሁሉ በዋግ፣ በአረማሞና በበረዶ መታሁት፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም’ ይላል እግዚአብሔር ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተንና የሥራችሁን ውጤት ሁሉ በዋግ፥ በሌላም በተክሎች በሽታና በበረዶ መታሁ፤ ይህም ሁሉ ሆኖ ግን በንስሓ ወደ እኔ አልተመለሳችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዅሉ ስራሕ ኣእዳውኩም ብሃጕን ብሕሞድያን ብበረድን ወቓዕክዎ፤ ንስኻትኩም ግና ናባይ ኣይተመለስኩምን፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ንኹሉ ዕዮ ኣእዳውኩም ብሃጉን ብዋግን ብበረድን ወቓዕክዎ፡ ንስኻትኩም ግና ናባይ ኣይተመለስኩምን፡ ይብል እግዚኣብሄር።