Haggai 2:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዘሩባቤል ኣመሓዳሪ ይሁዳ ተዛረቦ እሞ፡ ሰማይን ምድርን ከንቀጥቅጦ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለይሁዳ አለቃ ለዘሩባቤል ተናገር እንዲህም በል፦ ሰማያትንና ምድርን አናውጣለሁ፣
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለይሁዳ አለቃ ለዘሩባቤል ተናገር እንዲህም በል። ሰማያትንና ምድርን አናውጣለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለይሁዳ ገዢ ለዘሩባቤል እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ሰማያትንና ምድርን አናውጣለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ይሁዳ ሞድያ ዛሩባቤላዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ታን ሳሎቱዋነ ሳኣ ቃና፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Yihudaa mooddiyaa Zarubaabeelaw hawaadan yaagaade oda; ‹Taani salotuwaanne sa'aa k'aatsana;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Hagges, «Yuhuda haariza Zerubaabeles, ‹Tani salonne sa7a qaaththana› gides gaada yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሃጌስ፥ «ዩሁዳ ሃሪዛ ዜሩባቤሌስ፥ ‹ታኒ ሳሎኔ ሳኣ ቃና› ጊዴስ ጋዳ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ ሃርያ ዛሩባበላስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ: “ታኒ ሳሎታነ ሳኣ ቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda haariya Zarubaabelas haysada yaagada oda: “Taani salotanne sa7aa qaathana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ለይሁዳ ገዥ ለዘሩባቤል ሰማያትንና ምድርን እንደማናውጥ ንገረው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳ ገዢ ለሆነው ለዘሩባቤል እንዲህ ብለህ ተናገር፦ “ሰማይንና ምድርን የማናውጥበት ጊዜ ይመጣል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ንዘሩባቤል ገዛኢ ይሁዳ ኸምዙይ ኢልካ ንገሮ፦ ኣነ ሰማይን ምድርን ከናውፅ እየ፤
Amharic Tigrinya 2011
ንዙሩባቤል ምስለኔ ይሁዳ፡ ኣነ ሰማይን ምድርን ከነቓንቕ እየ፡ ዝፋን መንግስትታት ክገላብጥ፡ ሓይሊ መንግስታት ኣህዛብ ከጥፍእ፡ ሰረገላታትን ኣብኤን ዜቕመጡን ከገላብጥ እየ፡ ኣፍራስን ዚውጥሕዎምን ከአ ነፍሲ ወከፎም ብሰይፊ ሓው ኺወድቕ እዩ ኢልካ ንገሮ።