Haggai 2:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዝፋን መንግስታት ከውድቖ፡ ሓይሊ መንግስታት ኣህዛብ ድማ ከጥፍኦ እየ። ነቶም ሰረገላታትን ነቶም ዝጋልብዎምን ከኣ ክግልበጥ እየ፤ ኣፍራስን ተቐዳደምቶምን ድማ ነፍሲ ወከፎም ብሰይፊ ሓዉ ክወርዱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የመንግሥታትንም ዙፋን እገለብጣለሁ፥ የአሕዛብንም መንግሥታት ኃይል አጠፋለሁ፣ ሰረገሎችንና የሚቀመጡባቸውንም እገለብጣለሁ፣ ፈረሶችና ፈረሰኞቻቸውም እያንዳንዳቸው በወንድማቸው ሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የመንግሥታትንም ዙፋን እገለብጣለሁ፥ የአሕዛብንም መንግሥታት ኃይል አጠፋለሁ፤ ሰረገሎችንና የሚቀመጡባቸውንም እገለብጣለሁ፤ ፈረሶችና ፈረሰኞቻቸውም እያንዳንዳቸው በወንድማቸው ሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የመንግሥታትንም ዙፋን እገለብጣለሁ፥ የአሕዛብ መንግሥታትን ኃይል አጠፋለሁ፤ ሰረገሎችንና ነጂዎቻቸውን እገለብጣለሁ፤ ፈረሶችንና ፈረሰኞቻቸው እያንዳንዱ በወንድሙ ሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካዉተቱዋ አራታቱዋ አ የጋና፤ ኡንቱንቱ ዎልቃ ይሳና። ፓራ ጋረቱዋ ኡንቱንቱ ላግያዋንቱና አ የጋና፤ ፓራቱነ ፓራ አሳቱካ ኡባይ ባረንቱ ግዶን ሀይቀታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
kawutetsatuwaa araatatuwaa aatsa yeggana; unttunttu wolk'k'aa d'ayissana. Paraa gaaretuwaa unttunttu laaggiyaawanttunna aatsa yeggana; paratuunne paraa asatuukka ubbay barenttu giddon hayk'k'ettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawota ta istta araataappe diggana; allaga kawotas diza wolqqa ta dhayssana; para-gaaretanne istta toganchchata ta shira yeggana; paratinne para toggizayti issoy issaara bantta giddon hayqettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎታ ታ ኢስታ ኣራታፔ ዲጋና፤ ኣላጋ ካዎታስ ዲዛ ዎልቃ ታ ይሳና፤ ፓራ-ጋሬታኔ ኢስታ ቶጋንቻታ ታ ሺራ ዬጋና፤ ፓራቲኔ ፓራ ቶጊዛይቲ ኢሶይ ኢሳራ ባንታ ጊዶን ሃይቄታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎተታ አራታ ሽራ የጋና፤ ኤንታ ዎልቃ ይሳና። ፓራ ጋረታ ኤንታ ላገይሳታራ ሽራ የጋና፤ ኤንታ ፓራት ዉራና፤ ፓራ አሳት ዎሉ ዎና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawotethata araata shira yeggana; enta wolqaa dhaysana. Para gaareta enta laaggeysatara shira yeggana; enta parati wurana; para asati wolu wodhana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የመንግሥታትን ዙፋን እገለብጣለሁ፤ የባዕዳንን መንግሥታት ኀይል አጠፋለሁ፤ ሠረገሎችንና ሠረገለኞችን እገለብጣለሁ፤ ፈረሶችና ጋላቢዎቻቸውም በገዛ ወንድሞቻቸው ሰይፍ ይወድቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ጊዜ፥ የመንግሥታትን ዙፋን እገለብጣለሁ፤ ኀይላቸውንም እንዳልነበረ አደርጋለሁ፤ ሠረገላ ነጂዎችን ከነሠረገሎቻቸው እገለብጣለሁ፤ ፈረሶቻቸው ያልቃሉ፤ ፈረሰኞቻቸውም እርስ በርሳቸው ይጋደላሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዙፋን መንግስታት ክገላብጥ እየ፤ ሓይሊ መንግስታት ኣህዛብ ከጥፍእ እየ፤ ሰረገላታትን ዝቕመጥዎምንውን ክገላብጥ እየ። ኣፍራስን ዝቕመጥወንን ከዓ፥ ነፍሲ ወከፍ ብሰይፊ ሓዉ ተወቒዑ ክወድቕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንዙሩባቤል ምስለኔ ይሁዳ፡ ኣነ ሰማይን ምድርን ከነቓንቕ እየ፡ ዝፋን መንግስትታት ክገላብጥ፡ ሓይሊ መንግስታት ኣህዛብ ከጥፍእ፡ ሰረገላታትን ኣብኤን ዜቕመጡን ከገላብጥ እየ፡ ኣፍራስን ዚውጥሕዎምን ከአ ነፍሲ ወከፎም ብሰይፊ ሓው ኺወድቕ እዩ ኢልካ ንገሮ።