Haggai 2:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ግና ኣጆኺ ዘሩባቤል፡ ይብል እግዚኣብሄር። ኦ እያሱ ወዲ ዮሴዴክ ሊቀ ካህናት ድማ ኣጆኻ። ኣቱም ህዝብታት እታ ሃገር ዅሎም ኣጆኹም፡ ዕዮ ድማ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ምሳኻትኩም እየ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁን ግን፥ ዘሩባቤል ሆይ፥ በርታ፥ ይላል እግዚአብሔር፣ ታላቁም ካህን የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ ሆይ፥ በርታ፥ እናንተም የአገሩ ሕዝብ ሆይ፥ በርቱና ሥሩ፥ ይላል እግዚአብሔር፣ እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁን ግን፥ ዘሩባቤል ሆይ፥ በርታ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ታላቁም ካህን የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ ሆይ፥ በርታ፥ እናንተም የአገሩ ሕዝብ ሆይ፥ በርቱና ሥሩ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁን ግን፥ ዘሩባቤል ሆይ፥ በርታ፥ ይላል ጌታ፤ ታላቁ ካህን የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ ሆይ፥ በርታ፤ እናንተም የአገሩ ሕዝብ ሆይ፥ በርቱ፥ ይላል ጌታ፤ እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና ሥሩ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ዛሩባቤላ፥ ሀእ ምና! ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። እዮጸዴቃ ናአዉ፥ ቄስያ ኡባቱ ካፖ ኢያሱ፥ ኔንካ ምና! ቢታን ደእያ አሳ ኡባዉ፥ ህንተካ ምንተ! ምኒደ ኦተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ህንተናና ደአይ። ታን ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Zarubaabeelaa, ha"i minna! Taani Med'inaa Goday hawaa oday. Iyos'edeek'a na'aw, k'eesiyaa ubbatuu kaappoo Iyyaasuu, neenikka minna! Biittan de'iyaa asaa ubbaw, hinttekka minnite! Minniide ootsite; ayaw gooppe, taani hinttenana de'ay. Taani Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i qasse Zerubaabelee minna! Qeeseta halaqa Iyosaadoqe naa Iyaasoo minna! Intteno ha dere asatoo wurikka minnite! Ta inttenara diza gishshas ooththite› ga yootanne oychcha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ቃሴ ዜሩባቤሌ ሚና! ቄሴታ ሃላቃ ኢዮሳዶቄ ና ኢያሶ ሚና! ኢንቴኖ ሃ ዴሬ ኣሳቶ ዉሪካ ሚኒቴ! ታ ኢንቴናራ ዲዛ ጊሻስ ኦቴ› ጋ ዮታኔ ኦይቻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ዛሩባበላ፥ ሀእ ምና! ካህነ ሀላቃ ግድዳ እዮሳደቃ ናአዉ፥ እያሱ ምና! ቢታን ደእያ አሳዉ ህንተ ምንድ ኦተ! ታኒ ህንተራ ደአይስ። ታኒ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, Zarubaabela, ha77i minna! Kahine halaqa gidida Iyyosadeqa na7aw, Iyyasu minna! Biittan de7iya asaw hinte minnidi oothite! Taani hintera de7ayis. Taani Ubbaafe Wolqaama Goday haysa odayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ ‘አሁን ግን ዘሩባቤል ሆይ፤ በርታ፤ የሊቀ ካህናቱ የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ ሆይ፤ በርታ፤ እናንተም የምድሪቱ ሕዝብ ሁሉ በርቱ’ ይላል እግዚአብሔር ፤ ‘እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና ሥሩ’ ይላል ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሁን ግን ዘሩባቤል ሆይ! በርታ ሊቀ ካህናቱ የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ ሆይ! በርታ፤ የሀገሪቱ ሕዝብ ሆይ! በርቱ! እኔ ከእናንተ ጋር ነኝ። እኔ ከእናንተ ጋር እሆናለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ ኸዓ፥ ኦ ዘሩባቤል፥ ፅናዕ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ንስኻ ኢያሱ ወዲ ሊቀ ካህናት ኢዮሴዴቅውን ፅናዕ፤ ኵልኻትኩም ህዝቢ እታ ሃገርውን ፅንዑ፤ ስርሑውን፤ ይብል እግዚኣብሄር። ኣነ ምሳኻትኩም እየ እሞ፥ ስርሑ” ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ኸአ፡ ዎ ዙሩባቤል፡ ጽናዕ ይብል እግዚኣብሄር። ንስኻ እያሱ ወዲ ይሆጻዳቅ፡ ሊቀ ኻህናት ድማ ጽናዕ፡ ኩልኹም ህዝቢ እታ ሃገርውን ጽንዑ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ኣነ ምሳኻኩም እየ እሞ፡ ዕየዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።