Haggai 2:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዅሎም ኣህዛብ ከንቀጥቅጦም እየ፣ ትምኒት ኵሎም ኣህዛብ ከኣ ኪመጽእ እዩ። ነዛ ቤት እዚኣ ብኽብሪ ክመልኣ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሕዛብን ሁሉ አናውጣለሁ፥ በአሕዛብ ሁሉ የተመረጠውም ዕቃ ይመጣል፣ ይህንም ቤት በክብር እሞላዋለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሕዛብን ሁሉ አናውጣለሁ፥ በአሕዛብ ሁሉ የተመረጠውም ዕቃ ይመጣል፤ ይህንም ቤት በክብር እሞላዋለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መንግሥታትን ሁሉ አናውጣለሁ፥ በመንግሥታት ሁሉ ውድ የሆነ ዕቃም ይመጣል፤ ይህንንም ቤት በክብር እሞላዋለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካዉተቱዋ ኡባካ ቃና፤ ካዉተቱዋ ኡባን ደእያ ዱረታይ ሃ ያናዳን ኦና። ታን ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀ ጌሻ ጎልያ ቦንቹዋን ኩንና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kawutetsatuwaa ubbaakka k'aatsana; kawutetsatuwaa ubbaan de'iyaa duretay haa yaanaadan ootsana. Taani Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday ha Geeshsha Golliyaa bonchchuwaan kuntsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawoteththata ubbaa ta qaaseththana. Kawoteththata ubbaa haaroy ha yaana mala ta ooththana. Hayssa ha keeththan ta anjjo kunththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎቴታ ኡባ ታ ቃሴና። ካዎቴታ ኡባ ሃሮይ ሃ ያና ማላ ታ ኦና። ሃይሳ ሃ ኬን ታ ኣንጆ ኩንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎተታ ኡባ ቃዳ ካዎተታ ኡባን ደእያ ሻሎይ ሃ ያና መላ ኦና። ሀ ፆሳ ኬ ቦንቾን ኩንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawotethata ubbaa qaathada kawotethata ubban de7iya shaloy haa yaana mela oothana. Ha xoossa keetha bonchon kunthana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቦችን ሁሉ አናውጣለሁ፤ የሕዝቦችም ሀብት ሁሉ ወደዚህ ይመጣል፤ ይህንም ቤት በክብር እሞላዋለሁ’ ይላል ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መንግሥታትን ሁሉ እገለብጣለሁ፤ ሀብታቸውንም ሁሉ ወደዚህ እንዲመጣ አደርጋለሁ፤ ስለዚህም ቤተ መቅደሱ በሀብት የተሞላ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዅላቶም ኣህዛብ ከናውፅ እየ፤ ንዅላቶም ኣህዛብ ዝተመረፀ ኽቡር ነገር ድማ ኽመፅእ እዩ፤ ነዝ ቤት እዙይ ከዓ ብኽብሪ ኽመልኦ እየ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ንኹላቶም ኣህዛብ ከነቓንቖም ኣየ፡ ናይ ኩላኦም ኣህዛብ ክቡር ነገር ኪመጽእ እዩ፡ ኣነውን ነዛ ቤት እዚኣ ብኽብሪ ኽመልኣ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።