Haggai 2:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክብሪ እዛ ዳሕረዋይ ቤት ካብታ ቀዳመይቲ ኪዓቢ እዩ፣ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። ኣብዛ ቦታ እዚኣ ድማ ሰላም ክህብ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከፊተኛው ይልቅ የዚህ የሁለተኛው ቤት ክብር ይበልጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ በዚህም ስፍራ ሰላምን እሰጣለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከፊተኛው ይልቅ የዚህ የሁለተኛው ቤት ክብር ይበልጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ በዚህም ስፍራ ሰላምን እሰጣለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዚህ የኋለኛው ቤት ክብር ከፊተኛው ይልቅ ይበልጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ፤ በዚህም ስፍራ ሰላምን እሰጣለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኮይሮዋ ቦንቹዋፐ ሀ ላኤን ጌሻ ጎልያ ቦንቹ ዳራና፤ ታን ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀ ሳኣን ሳሮተካ እማና’ ያጋደ ኦዳ” ያጌዳ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Koyirowaa bonchchuwaappe ha laa"entso Geeshsha Golliyaa bonchchuu darana; taani Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday ha sa'aan sarotetsaakka immana› yaagaade oda» yaageedda Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssa ha keeththa bonchchoy kase keeththa bonchchofe aadhdhana. Tani hayssan inttes kumeththa saroteth immana› » gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሳ ሃ ኬ ቦንቾይ ካሴ ኬ ቦንቾፌ ኣና። ታኒ ሃይሳን ኢንቴስ ኩሜ ሳሮቴ ኢማና› » ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኮይሮ ቦንቹዋፈ ሀ ናምአን ፆሳ ኬ ቦንቾይ አና። ታኒ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀ በሳን ሳሮተ እማና ያጋዳ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Koyro bonchuwafe ha nam7antho xoossa keetha bonchoy aadhana. Taani Ubbaafe Wolqaama Goday ha bessan sarotethi immana yaagada oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
‘የዚህ የአሁኑ ቤት ክብር ከቀድሞው ቤት ክብር ይበልጣል’ ይላል ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር ጸባኦት፤ ‘በዚህም ቦታ ሰላምን እሰጣለሁ’ ይላል ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር ጸባኦት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አዲሱ ቤተ መቅደስ ከፊተኛው ይበልጥ የተዋበ ይሆናል፤ እኔም በዚያ ለሕዝቤ የተሟላ ሰላምን እሰጣለሁ፤” የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ይህን ተናግሮአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብቲ ቐዳማይስ እቲ ዳሕረዋይ ክብሪ እዝ ቤት እዙይ ክበልፅ እዩ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። ኣብዛ ቦታ እዚኣ ሰላም ክህብ እየ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011
ካብቲ ቐዳማይሲ ኢ ዳሕራይ ክብሪ እዛ ቤት እዚኣ ኺበልጽ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ሰላም ክህብ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።