Hosea 1:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መጀመርታ ቃል እግዚኣብሄር ብሆሴእ እዩ። እግዚኣብሄር ድማ ንሆሴእ፡ እታ ሃገር ካብ እግዚኣብሄር ብምርሓቕ ዓቢ ኣመንዝራ ፈጺማ እያ እሞ፡ ኪድ ኣመንዝራን ደቂ ኣመንዝራን ውሰድ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ሆሴዕ የመጣ የእግዚአብሔር የቃሉ መጀመሪያ ይህ ነው፤ እግዚአብሔር ሆሴዕን፥ “ምድሪቱ ከእግዚአብሔር ርቃ ታመነዝራለችና ሂድ፤ ዘማዊቱን ሴትና የዘማዊቱን ልጆች ለአንተ ውሰድ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር መጀመሪያ በሆሴዕ በተናገረ ጊዜ፥ እግዚአብሔር ሆሴዕን። ምድሪቱ ከእግዚአብሔር ርቃ ታላቅ ግልሙትና ታደርጋለችና ሂድ፤ ጋለሞታን ሴትና የግልሙትናን ልጆች ለአንተ ውሰድ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ መጀመሪያ በሆሴዕ በተናገረ ጊዜ፥ ጌታ ሆሴዕን፦ “ምድሪቱ ከጌታ ርቃ ታላቅ ዝሙት አድርጋለችና ሂድ፤ አመንዝራን ሴት ውሰድና አግባ፤ የዝሙትም ልጆች ይኑሩህ፥” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኮይሮ ሆሰአ ባጋና ሃሳዬዳ ዎደ፥ መና ጎዳይ ሆሰአ፥ “ባ፤ ሻርሙጻ ምሽራቶ ነዉ አካ፤ ሻርሙጻትፐ ናናቱዋ የላ። አያዉ ጎፐ፥ ሻርሙጽያ ምሽራታ ባረ አስናፐ ሻከትያዋዳን፥ ታ አሳይ ታፐ ሻከቴዳ” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday koyiro Hoose'a baggana haasayeedda wode, Med'inaa Goday Hoose'a, «Ba; sharmus'a mishirato new akka; sharmus'attippe naanatuwaa yela. Ayaw gooppe, shaarmus'iyaa mishiratta bare asinaappe shaakettiyaawaadan, ta Asay taappe shaakketteedda» yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Hose7e baggara Isra7eele naytas qaala buro yootishe Hose7es, «Ta derey taappe shaakettidi iita layma laymatiza gishshas neni baada issi laymatiza maccas nees machcho ekka; izippe nees nayta yela» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሆሴኤ ባጋራ ኢስራኤሌ ናይታስ ቃላ ቡሮ ዮቲሼ ሆሴኤስ፥ «ታ ዴሬይ ታፔ ሻኬቲዲ ኢታ ላይማ ላይማቲዛ ጊሻስ ኔኒ ባዳ ኢሲ ላይማቲዛ ማጫስ ኔስ ማቾ ኤካ፤ ኢዚፔ ኔስ ናይታ ዬላ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኮይሮ ሆሰ ባጋራ ኦድዳ ዎደ “ታ አሳይ ታፐ ሃክድ ኢታ ላይማተ ኦዳ ግሾ፥ ኔኒ ባዳ፥ ላይማ ማጫስ ኤካዳ ላይማ ናይታ ኢፐ የላ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday koyro Hose baggara odida wode “Ta asay taape haakidi iita laymatethi oothida gisho, neeni bada, layma maccas ekada layma nayta iipe yela” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር በሆሴዕ መናገር በጀመረ ጊዜ፣ እግዚአብሔር “ምድሪቱ ከእግዚአብሔር ተለይታ ታላቅ ምንዝርና እያደረገች ስለሆነ፣ ሄደህ አመንዝራ ሴት አግባ፤ የምንዝርና ልጆችንም ለራስህ ውሰድ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር በሆሴዕ አማካይነት ለእስራኤል ሕዝብ ቃሉን ማስተላለፍ ሲጀምር ሆሴዕን እንዲህ አለው፦ “ሕዝቤ ከእኔ ተለይቶ አጸያፊ የሆነ የዝሙት ሥራ በመሥራት ላይ ይገኛል፤ እንግዲህ አንተም ሂድና ዘማዊት ሴት አግባ፤ ከእርስዋም የዝሙት ልጆችን ውለድ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ብመጀመሪያ ብሆሴዕ ገይሩ ኽዛረብ ምስ ጀመረ፥ እግዚኣብሄር ንሆሴዕ “እታ ምድሪ ኻብ እግዚኣብሄር ርሒቓ ዓብዪ ምንዝርና ተመንዝር ኣላ እሞ፥ ንስኻ ኸዓ ኺድ፥ ኣመንዝራ ሰበይትን ደቂ ኣመንዝራን ንኣኻ ውሰድ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ብሆሴእ ኪዛረብ ምስ ጀመረ፡ እግዚኣብሄር ንሆሴእ፡ እታ ሃገር ካብ እግዚኣብሄር ርሒቓ ዓብዩ ምንዝርና ትምንዝር ኣላ እሞ፡ ኪድ፡ ውለድ ምንዝርና ዘለውዋ ሰበይቲ ምንዝርና አእቱ፡ በሎ።