Hosea 1:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ይዝሬል በልዎ። ቅሩብ ጊዜ ድማ ሕነ ደም ይዝራኤል ኣብ ልዕሊ ቤት የሁ ክፈዲ እየ፡ ንግስነት ቤት እስራኤል ድማ ከቋርጽ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፥ “ከጥ​ቂት ዘመን በኋላ የኢ​ይ​ዝ​ራ​ኤ​ልን ደም በይ​ሁዳ ቤት ላይ እበ​ቀ​ላ​ለ​ሁና፥ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ቤት መን​ግ​ሥ​ትን እሽ​ራ​ለ​ሁና ስሙን ኢይ​ዝ​ራ​ኤል ብለህ ጥራው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም። ከጥቂት ዘመን በኋላ የኢይዝራኤልን ደም በኢዩ ቤት ላይ እበቀላለሁና፥ ከእስራኤልም ቤት መንግሥትን እሽራለሁና ስሙን ኢይዝራኤል ብለህ ጥራው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም እንዲህ አለው፦ “ከጥቂት ዘመን በኋላ የኢይዝራኤልን ደም በኢዩ ቤት ላይ እበቀላለሁና፥ ከእስራኤልም ቤት መንግሥትን እሽራለሁና ስሙን ኢይዝራኤል ብለህ ጥራው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ መና ጎዳይ ሆሰአ፥ “ናኣ ሱን ‘እዝራኤላ’ ያጋደ ሱን። አያዉ ጎፐ፥ እዝራኤለን ጉኬዳ ሱ አጩዋ ታን ዬሁ ዛራቱዋ ቃን ዎድያን አቻና፤ እስራኤልያ ካዉተካ ይሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, Med'inaa Goday Hoose'a, «Na'aa suntsaa ‹Iziraa'eela› yaagaade suntsaa. Ayaw gooppe, Iziraa'eelen gukkeedda suutsaa ac'uwaa taani Yeehu zaratuwaa k'antsaa wodiyaan achchana; Israa'eeliyaa kawutetsaakka d'ayissana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAY Hose7es, «Iyunne iza zereththati Izra7eelen wodhida asata geedon Iyu zereththata ta qaxxayana wodey haaho gidenna; Isra7eele kawoteththi hayssafe guye kundana mala ta ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ሆሴኤስ፥ «ኢዩኔ ኢዛ ዜሬቲ ኢዝራኤሌን ዎዳ ኣሳታ ጌዶን ኢዩ ዜሬታ ታ ቃጻያና ዎዴይ ሃሆ ጊዴና፤ ኢስራኤሌ ካዎቴ ሃይሳፌ ጉዬ ኩንዳና ማላ ታ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን፥ ጎዳይ ሆሰኮ ነ ናአ ሱን፥ “እዝራኤለ” (ላላና ዎይኮ ዘራና) ያጋዳ ሱን። አይስ ጊኮ፥ እዝራኤለን ጉክዳ ሱ ግሾ ታኒ እዩ ኮቻ ቃን ዎደን ፕርዳና፤ እስራኤለ ካዎተካ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin, Goday Hoseko ne na7a suntha, “Izra7eele” (laallana woyko zerana) yaagada suntha. Ayis giiko, Izra7eelen gukida suuthaa gisho taani Iyyu kochaa qantha woden pirdana; Isra7eele kawotethaaka dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ሆሴዕን እንዲህ አለው፤ “በኢይዝራኤል ስለ ተፈጸመው ግድያ የኢዩን ቤት በቅርቡ ስለምቀጣና የእስራኤልንም መንግሥት እንዲያከትም ስለማደርግ፣ ስሙን ኢይዝራኤል ብለህ ጥራው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ሆሴዕን እንዲህ አለው፦ “ኢዩና ዘሮቹ በኢይዝራኤል በገደሉአቸው ሰዎች ምክንያት የኢዩን ቤተሰብ የምቀጣበት ጊዜ ሩቅ አይደለም፤ የእስራኤልም መንግሥት እንዲያከትም አደርጋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “ድሕሪ ቑሩብ ጊዜ ንደም ኢይዝራኤል፥ ኣብ ልዕሊ ቤት ኢዩ ኽብቀል እየ፤ ንመንግስቲ ቤት እስራኤል ድማ ኸጥፍኣ እየ እሞ፥ ስሙ ኢይዝራኤል ኢልካ ስመዮ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ፡ ድሕሪ ቕሩብ ጊዜ ንደም ይዝሬኤል ኣብ ልዕሊ ቤት ይሁዳ ኸውርዶ፡ ንመንግስቲ ቤት እስራኤል ከአ ከጥፍኣ እየ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ንቐስቲ እስራኤል ኣብ ለሰ ይዝሬኤል ክሰባብሮ እየ እሞ፡ ስሙ ይዝራኤል ኢልካ ስመዮ በሎ።