Hosea 1:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከም ብሓድሽ ጠነሰት ጓል ድማ ወለደት። ኣምላኽ ድማ በሎ፡ ደጊም ንቤት እስራኤል ኣይምሕርን እየ እሞ፡ ሎሩሃማ ጸውዓ። ኣነ ግና ምሉእ ብምሉእ ክወስዶም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞ ፀነ​ሰች፤ ሴት ልጅ​ንም ወለ​ደች። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፥ “መለ​የ​ትን እለ​ያ​ቸ​ዋ​ለሁ እንጂ ይቅር እላ​ቸው ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ቤት ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ አል​ም​ራ​ቸ​ው​ምና ስም​ዋን ኢሥ​ህ​ልት ብለህ ጥራት፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞ ፀነሰች ሴት ልጅንም ወለደች። እግዚአብሔርም። ይቅር እላቸው ዘንድ የእስራኤልን ቤት ከእንግዲህ ወዲህ አልምርምና ስምዋን ሎሩሃማ ብለህ ጥራት፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳግመኛም ፀነሰች ሴት ልጅም ወለደች። ጌታም እንዲህ አለው፦ “የእስራኤልን ቤት ፈጽሞ ይቅር እንድላቸው ከእንግዲህ ወዲህ ርኅራኄ የለኝምና ስምዋን ሎሩሃማ ብለህ ጥራት፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጎሜራ ላኤንዋ ሻሃራደ፥ ማጫ ናቶ የላዱ። ያትና፥ መና ጎዳይ ሆሰአ፥ “እ ሱን ‘ሎሩሃሞ’ ያጋደ ሱን። አያዉ ጎፐ፥ ሀዋፐ ስንናዉ ታን እስራኤልያ አሳዉ ቃረትከ፤ ኡንቱንቶ ሙለካ አቶ ጊከ። 1:6 ሎሩሃሞ: ሎሩሃሞ ግያዌ ቃረተናኖ ግያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gomeera laa"entsuwaa shahaaraade, mac'c'a naatto yelaaddu. Yaatina, Med'inaa Goday Hoose'a, «I suntsaa ‹Loruhaamo› yaagaade suntsaa. Ayaw gooppe, hawaappe sintsanaw taani Israa'eeliyaa asaw k'arettikke; unttunttoo mulekka atto giikke. 1:6 Loruhaamo: Loruhaamo giyaawe K'arettennaano giyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Goomera qasseka qanththatada macca naa yeladus. GODAYKKA Hose7es, «Tani hayssafe guye Isra7eele asaas qadhettike; ta istta maarikke; hessa gishshas neni izi sunththaa, ‹Loruhama› ga sunththaa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎሜራ ቃሴካ ቃንታዳ ማጫ ና ዬላዱስ። ጎዳይካ ሆሴኤስ፥ «ታኒ ሃይሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳስ ቃቲኬ፤ ታ ኢስታ ማሪኬ፤ ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ኢዚ ሱን፥ ‹ሎሩሃማ› ጋ ሱን።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎመራ ናምአን ቃንታዳ፥ ማጫ ናአ የላሱ። ያትን፥ ጎዳይ ሆሰኮ፥ “እ ሱን ሎሩሃማ (ማሮተ ደሞናሮ) ያጋዳ ሱን። አይስ ጊኮ፥ ህዛፐ ጉየ ታኒ እስራኤለ አሳስ ቃትከ፤ ኤንታዉ አቶ ጊከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gomera nam7antho qanthatada, macca na7a yelasu. Yaatin, Goday Hoseko, “I suntha Loruhaama (Maarotethi demmonaaro) yaagada suntha. Ayis giiko, hizape guye taani Isra7eele asas qadhetike; entaw atto giike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጎሜር እንደ ገና ፀነሰች፤ ሴት ልጅም ወለደች፤ እግዚአብሔርም ሆሴዕን እንዲህ አለው፤ “ይቅር እላቸው ዘንድ ለእስራኤል ቤት ከእንግዲህ ስለማልራራላቸው፣ ስሟን ሎሩሃማ ብለህ ጥራት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጎሜር ዳግመኛ ፀንሳ ሴት ልጅ ወለደች፤ እግዚአብሔርም ሆሴዕን እንዲህ አለው፦ “ለእስራኤል ሕዝብ ከእንግዲህ ወዲህ ፍቅር አላሳያቸውም፤ ይቅርታም አላደርግላቸውም፤ ስለዚህ የልጅህን ስም ‘ሎሩሐማ’ ብለህ ጥራት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጎሜር ከዓ መሊሳ ጠነሰት፤ ጓልውን ወለደት። እግዚኣብሄር ከዓ “ደጊም ንቤት እስራኤል ኣይምሕሮምን እየ እሞ ‘ሎሩሃማ’ ኢልካ ስም ኣውፅአላ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ከም ብሓድሽ ከአ ጠነሰት ጓል ድማ ወለደት። በሎውን፡ ድሕርዚ ንቤት እስራኤል ይቕረ ኢለ ከቶ ኣይክምሕሮምን እየ እሞ፡ ስማ ሎሩሓማ ኢልካ ስመያ።