Hosea 1:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንቤት ይሁዳ ግና ክምሕሮምን ብእግዚኣብሄር ኣምላኾም ከናግፎም እየ፣ ብቐስቲ ወይ ብሰይፊ ወይ ብውግእ፣ ብኣፍራስ ወይ ብፈረሰኛታት ኣይከናግፎምን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን የይ​ሁ​ዳን ልጆች ይቅር እላ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ እኔ አም​ላ​ካ​ቸ​ውም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አድ​ና​ቸ​ዋ​ለሁ እንጂ በቀ​ስት ወይም በሰ​ይፍ፥ ወይም በጦር፥ ወይም በሠ​ረ​ገላ፥ ወይም በፈ​ረ​ሶች፥ ወይም በፈ​ረ​ሰ​ኞች የማ​ድ​ና​ቸው አይ​ደ​ለም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን የይሁዳን ቤት እምራለሁ፤ በአምላካቸውም በእግዚአብሔር አድናቸዋለሁ እንጂ በቀስት ወይም በሰይፍ ወይም በሰልፍ ወይም በፈረሶች ወይም በፈረሰኞች አላድናቸውም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን የይሁዳን ቤት እምራለሁ፤ እነርሱንም በቀስት ወይም በሰይፍ ወይም በጦርነት ወይም በፈረሶች ወይም በፈረሰኞች ሳይሆን በአምላካቸው በጌታ አድናቸዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ታን ይሁዳ አሳዉ ቃረታና፤ ታን መና ጎዳን፥ ኡንቱንቱ ጾሳን፥ ኡንቱንታ አሻናፐ አትና፥ ዎንዳፍያን ዎይ ማሻን ዎይ ኦላን ዎይ ፓራቱዋን ዎይ ፓራ አሳቱዋን አሽከ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin taani Yihudaa asaw k'arettana; taani Med'inaa Godaan, unttunttu S'oossan, unttuntta ashshanaappe attina, wonddaafiyaan woy mashshaan woy olan woy paratuwaan woy paraa asatuwaan ashshikke» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuda asaas gidikko tani ta siiqo bessana. Tani GODAY istta Xoossay ashshana; ta istta ashshanayssi ola wolqqan gidenna; mashshan, tooran woykko paraninne paran olizaytan gidenna» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳ ኣሳስ ጊዲኮ ታኒ ታ ሲቆ ቤሳና። ታኒ ጎዳይ ኢስታ ጾሳይ ኣሻና፤ ታ ኢስታ ኣሻናይሲ ኦላ ዎልቃን ጊዴና፤ ማሻን፥ ቶራን ዎይኮ ፓራኒኔ ፓራን ኦሊዛይታን ጊዴና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ታኒ ይሁዳ አሳስ ቃታና፤ ታኒ ኤንታ ዶንገን ዎይኮ ማሻን ዎይኮ ኦላን ዎይኮ ፓራታን ዎይኮ ፓራ አሳታን ግዶናሽን፥ ታኒ ጎዳይ፥ ኤንታ ፆሳይ፥ ታ ዎልቃን ኤንታ አሻና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin taani Yihuda asaas qadhetana; taani enta dongen woyko mashshan woyko olan woyko paratan woyko para asatan gidonashin, taani Goday, enta Xoossay, ta wolqan enta ashshana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን ለይሁዳ ቤት እራራለሁ፤ በቀስት ወይም በሰይፍ ወይም በጦርነት ወይም በፈረሶችና በፈረሰኞች ሳይሆን በአምላካቸው በእግዚአብሔር አድናቸዋለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለይሁዳ ሕዝቦች ግን ፍቅር አሳያቸዋለሁ፤ እኔ አምላካቸው እግዚአብሔር አድናቸዋለሁ፤ የማድናቸውም በጦርነት ኀይል አይደለም፤ በሰይፍ፥ በቀስትና በፍላጻ ወይም በፈረስና በፈረሰኛ አይደለም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንቤት ይሁዳ ግና ኽምሕሮም እየ፤ ብእግዚኣብሄር ኣምላኾም እየ ዘድሕኖም እምበር፥ ብቐስትን ብሰይፍን ብውግእን በፍራስን ብፈረሰኛታትን ኣይኮነን በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንቤት ይሁዳ ግና ክምሕሮም እየ፡ ብእግዚኣብሄር ኣምላኾም እየ ዘድሕኖም እምበር፡ ብቐስትን ብሰይፍን ብውግእን ብፍራስን ብፈረሰኛታትንሲ ኣየድሕኖምን እየ።