Hosea 1:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣምላኽ፡ ንስኻ ህዝበይ ኣይኰንካን እሞ፡ ሎዓሚ ጸውዖ፡ ኣነውን ኣምላኽካ ኣይከውንን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም፥ “ሕዝቤ አይደላችሁምና፥ እኔም አምላክ አልሆናችሁምና ስሙን ኢሕዝብየ ብለህ ጥራው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም። ሕዝቤ አይደላችሁምና፥ እኔም አምላክ አልሆናችሁምና ስሙን ሎዓሚ ብለህ ጥራው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም፦ “ሕዝቤ አይደላችሁምና፥ እኔም አምላካችሁ አይደለሁምና ስሙን ሎዓሚ ብለህ ጥራው፥” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ መና ጎዳይ ሆሰአ፥ “አ ሱን ‘ሎኣማ’ ያጋደ ሱን። አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ታ አሳ ግድክታ፤ ታንካ ህንተ ጾሳ ግድከ” ግያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, Med'inaa Goday Hoose'a, «Aa suntsaa ‹Lo'aama› yaagaade suntsaa. Ayaw gooppe, hintte ta asaa gidikkita; taanikka hintte S'oossaa gidikke» giyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAYKKA Hose7e, «Hayssafe guye Isra7eele asay ta dere gidenna; tanikka istta Xoos gidikke. Hessa gishshas neni ne naaza sunththaa, ‹Lo7aami› ga xeyga» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይካ ሆሴኤ፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ታ ዴሬ ጊዴና፤ ታኒካ ኢስታ ጾስ ጊዲኬ። ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ኔ ናዛ ሱን፥ ‹ሎኣሚ› ጋ ጼይጋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን፥ ጎዳይ ሆሰኮ፥ “እያ ሱን ሎኣማ (ታ አሰ ግደና) ያጋዳ ሱን። አይስ ጊኮ፥ ህንተ ታ አሰ ግደከታ፤ ታካ ህንተ ፆሰ ግድከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin, Goday Hoseko, “Iya sunthaa Lo7aama (Ta ase gidenna) yaagada suntha. Ayis giiko, hinte ta ase gideketa; taka hinte Xoosse gidike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “ሎዓሚ ብለህ ጥራው፤ ምክንያቱም እናንተ ሕዝቤ አይደላችሁም፤ እኔም አምላካችሁ አይደለሁምና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ሆሴዕን “ከእንግዲህ ወዲህ የእስራኤል ሕዝብ ወገኖቼ አይደሉም፤ እኔም የእነርሱ አምላክ አይደለሁም፤ ስለዚህ የልጅህን ስም ‘ሎዓሚ’ ብለህ ጥራው አለው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሆሴዕ “ንስኻትኩም ህዝበይ ኣይኮንኩምን፤ ኣነውን ኣምላኽኩም ኣይኮነኩምን እሞ፥ ‘ሎዓሚ’ ኢልካ ስመዮ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ፡ ንስኻትኩም ህዝበይ ኣይኮንኩምን፡ ኣነውን ናትኩም ኣይክኸውንን እየ እሞ፡ ስሙ ሎዓሚ ኢልካ ስመዮ በሎ።