Hosea 10:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቤትኤል ብሰሪ ዓብዪ ክፍኣትኩም ከምዚ ክትገብረኩም እያ፡ ንግሆ ንጉስ እስራኤል ብመርገም ኪውቃዕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤል ቤት ሆይ! ከኀጢአታችሁ ክፋት የተነሣ እንዲሁ አደርግባችኋለሁ፤ በነጋም ጊዜ የእስራኤልን ንጉሥ ይጥሉታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከኃጢአታችሁም ክፋት የተነሣ ቤቴል እንዲሁ ያደርግባችኋል፤ በነጋ ጊዜ የእስራኤል ንጉሥ ፈጽሞ ይጠፋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቤቴል ሆይ! ከኃጢአታችሁም ክፋት የተነሣ እንዲሁ ይደረግባችኋል፤ ጎሕ ሲቀድ የእስራኤል ንጉሥ ፈጽሞ ይጠፋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ፥ ቤቴለ ካታማ አሳቶ፥ ህንተ ዎልቃማ ኢታተ ሀዳን ህንተ ቦላካ ሀዋ ማላባይ ጋካና። ሄ ጋላስ ሳአይ ዎንትያ ዎደ፥ እስራኤልያ ካቲ ኡባና ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo, Beeteele katamaa asatoo, hintte wolk'k'aama iitatetsaa hadan hintte bollakka hawaa malabay gakkana. He gallassi sa'ay wonttiyaa wode, Israa'eeliyaa kaatii ubbaanna d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Beetele! Ne iitateththi gita gidida gishshas ne bollaka hessaththo hanana; he gallassaya gakkiza wode Isra7eele kawoy mulera dhayana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቤቴሌ! ኔ ኢታቴ ጊታ ጊዲዳ ጊሻስ ኔ ቦላካ ሄሳ ሃናና፤ ሄ ጋላሳያ ጋኪዛ ዎዴ ኢስራኤሌ ካዎይ ሙሌራ ያና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቤተለ ካታማን ደኤይሳቶ፥ ህንተ ናጋራይ ዳሮ ግድያ ግሾ ሄሳ መላባይ ህንተና ጋካና። ሄ ጋላስ ሳእ ዎንትያ ዎደ እስራኤለ ካዎይ ሀይቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Beetele kataman de7eysato, hinte nagaray daro gidiya gisho hessa melabay hintena gakana. He gallas sa7i wontiya wode Isra7eele kawoy hayqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ቤቴል ሆይ፤ ክፋትሽ ታላቅ ስለሆነ፣ በአንቺም ላይ እንደዚሁ ይሆናል፤ ያ ቀን ሲደርስም፣ የእስራኤል ንጉሥ ፈጽሞ ይጠፋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቤትኤል ከተማ ነዋሪዎች ሆይ! በሠራችሁት ከባድ ኃጢአት ምክንያት በእናንተም ላይ ይህንኑ የመሰለ ጥፋት ይደርስባችኋል፤ ጦርነቱም እንደ ተነሣ ጎሕ ሲቀድ የእስራኤል ንጉሥ ወዲያውኑ ይገደላል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ብዝሒ ሓጢኣትኩም ዝተልዓለ ቤቴል ከምኡ ኽገብረኩም እዩ፤ ምስ ወግሐ፥ ንጉስ እስራኤል ፈፂሙ ኽጠፍእ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ብሰሪ ሕሰም ክፍኣትኩም ቤትኤል ከምኡ ይገብረኩም፡ ምድሪ ኺወግሕ ከሎ ድማ፡ ንጉስ እስራኤል ጥራስ ይጠፍእ።