Hosea 10:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በሪኽ ኣቨን፡ ሓጢኣት እስራኤል እውን ኪጠፍእ እዩ። እሾኽን ዕንቅርቢትን ናብ መሰውኢታቶም ኪድይብ እዩ። ንኣኽራን ከኣ፡ ሸፈኑና፡ ክብሉ እዮም። ናብ ጎቦታት ድማ፡ ውደቑና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤል ኀጢአት የሆኑት የአዎን የኮረብታው መስገጃዎች ይፈርሳሉ፤ እሾህና አሜከላም በመሠዊያዎቻቸው ላይ ይበቅላሉ፤ ተራሮችንም፥ “ክደኑን፤ ኮረብቶችንም፦ ውደቁብን” ይሉአቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤል ኃጢአት የሆኑት የአዌን የኮረብታው መስገጃዎች ይፈርሳሉ፤ እሾህና አሜከላ በመሠዊያዎቻቸው ላይ ይበቅላል፤ ተራሮችንም። ክደኑን፥ ኮረብቶችንም። ውደቁብን ይሉአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤል ኃጢአት የሆኑት የአዌን የኮረብታው መስገጃዎች ይፈርሳሉ፤ እሾኽና አሜከላ በመሠዊያዎቻቸው ላይ ይበቅላል፤ እነርሱም ተራሮችን፦ “ሸፍኑን!” ኮረብቶችንም፦ “ውደቁብን!” ይሉአቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ እስራኤልያ አሳይ አዌና ግያ ካታማን ኤቃዉ ጎይኒደ፥ ናጋራ ኦያ ቃ ሳአቱካ ኮለታና፤ ኡንቱንቱ ያርሽያሳን አጉንይነ ጎምኦሪ ሞካና። ያትና፥ ኡንቱንቱ ደረቱዋ፥ “ኑና ገንተ!” ያጋና። ከራቱዋካ፥ “ኑ ቦላ ኩንድተ!” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Israa'eeliyaa Asay Aweena giyaa kataman eek'aw goyinniide, nagaraa ootsiyaa d'ok'k'a sa'atuukka kolettana; unttunttu yarshshiyaasan aguntsayinne gom"orii mokkana. Yaatina, unttunttu deretuwaa, «Nuuna gentsite!» yaagana. Keratuwaakka, «Nu bolla kunddite!» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eeles nagara gidida Beet-Awenen goynnizasoho zumbullazi dhayana; okkaynne ohay mokkana; He wode derey zumata, «Nuna qottite!» zumbullatakka «Nuna kammite!» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌስ ናጋራ ጊዲዳ ቤት-ኣዌኔን ጎይኒዛሶሆ ዙምቡላዚ ያና፤ ኦካይኔ ኦሃይ ሞካና፤ ሄ ዎዴ ዴሬይ ዙማታ፥ «ኑና ቆቲቴ!» ዙምቡላታካ «ኑና ካሚቴ!» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ አዌና ካታማን ኤቃስ ጎይንሸ፥ ናጋራ ኦያ ቃ በሳት ላለታና። ኤንታ ያርሾ በሳን አጉንነ ጎምኦረይ ዶላና። ሄ ዎደ ኤንቲ ደረታኮ፥ “ኑና ቆስተ!” ዙማታኮ፥ “ኑና ገንተ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay Aweena kataman eeqas goyinnishe, nagara oothiya dhoqa bessati laaletana. Enta yarsho bessan agunthinne gom7orey dolana. He wode enti deretako, “Nuna qosite!” zumatako, “Nuna genthite” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእስራኤል ኀጢአት የሆነው፣ የአዌን ማምለኪያ ኰረብታ ይጠፋል፤ እሾኽና አሜኬላ ይበቅልባቸዋል፤ መሠዊያዎቻቸውንም ይወርሳል፤ በዚያን ጊዜ ተራሮችን፣ “ሸፍኑን!” ኰረብታዎችንም፣ “ውደቁብን!” ይላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእስራኤል ሕዝብ አዌን በተባለ ከተማ ጣዖት በማምለክ ኃጢአት የሚሠሩባቸው ከፍተኛ ቦታዎች ይፈራርሳሉ፤ በመሠዊያዎቻቸውም ላይ እሾኽና አሜከላ ይበቅሉባቸዋል፤ በዚያን ጊዜ ሕዝቡ ተራራዎችን “ደብቁን!” ኮረብቶችንም “ጋርዱን!” ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ናይ እስራኤላውያን ሓጢኣት ዝኾኑ በረኽቲ ኾረብታታት ቤት ኣዌን ክፈርሱ እዮም፤ ኣብ ልዕሊ መሰውኢታቶም እሾዅን ኣሜከላን ክበቍል እዩ። ንሳቶም ከዓ ንእምባታት “ክደኑና” ንዀረብታታት ከዓ “ውደቑና” ኽብልዎም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ በረኽቲ ቦታ ኣዌን፡ ሓጢኣት እስራኤልውን፡ ይጠፍእ፡ ኣብ ልዕሊ መሰውኢኦም እሾኽን ተኾርባን ይበቁል። ንሳቶም ከአ ነኽራን ክደኑና፡ ንኹርባታት ድማ ውደቑና፡ ይብልዎም።