Hosea 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ናብ ኣምላኽኩም ተነስሑ። ምሕረትን ፍርድን ሓልዉ፡ ወትሩ ድማ ንኣምላኽካ ተጸበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር መታሰቢያው ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነው፤ የመታሰቢያው ስም እግዚአብሔር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም የሠራዊት አምላክ ጌታ ነው፤ የመታሰቢያው ስም ጌታ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ህንተ ጾሳኮ ስምተ፤ ሲቁዋነ ሱረ ፕርዳ ምንስ ኦይቂተ፤ ህንተ ጾሳይ ኦናዉ ናግተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, hintte S'oossaakko simmite; siik'uwaanne suure pirddaa minisi oyk'k'ite; hintte S'oossay ootsanaw naagite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas ne Xoossako simma; siiqonne tumu pirda lo7eththa oykka; ubba wode ne Xoossan ammanetta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኔ ጾሳኮ ሲማ፤ ሲቆኔ ቱሙ ፒርዳ ሎኤ ኦይካ፤ ኡባ ዎዴ ኔ ጾሳን ኣማኔታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ህንተ ፆሳኮ ስምተ፤ ሲቆነ ሱረ ፕርዳ ምን ኦይክተ፤ ህንተ ፆሳይ ኦና ጋካናዉ ናግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, hinte Xoossaako simmite; siiqonne suure pirdaa minthi oykite; hinte Xoossay oothana gakanaw naagite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ወደ አምላክህ ተመለስ፤ ፍቅርንና ፍትሕን ጠብቅ፤ ዘወትርም በአምላክህ ታመን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ እናንተ ወደ አምላካችሁ ተመለሱ፤ ፍቅርንና ትክክለኛ ፍትሕን አጥብቃችሁ ያዙ፤ አምላካችሁ እስኪረዳችሁ በትዕግሥት ጠብቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ፥ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ተመለስ፤ ምሕረትን ፍትሕን ሓሉ፤ ኵልሻዕ ብኣምላኽካ ተኣመን።
Amharic Tigrinya 2011
እምበኣርሲ ናብ ኣምላኸካ ተመለስ፡ ምሕረትን ፍርድን ሐሉ፡ ኩሉ ጊዜ ብኣምላኽካ ተስፋ ግበር።