Hosea 2:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣሕዋትካ በልዎም፦ ኣሚ! ንኣሓትካ ድማ ሩሃማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወንድማችሁን ሕዝቤ፥ እኅታችሁንም፦ ሥህልት በሉአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ልጆች ቍጥር እንደማይሰፈርና እንደማይቈጠር እንደ ባሕር አሸዋ ይሆናል፤ እንዲህም ይሆናል፤ እናንተ ሕዝቤ አይደላችሁም ተብሎ በተነገረበት በዚያ ስፍራ የሕያው አምላክ ልጆች ይባላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ልጆች ቍጥር እንደማይሰፈርና እንዳማይቆጠር እንደ ባሕር አሸዋ ይሆናል፤ እንዲሁም እነርሱ፦ “ሕዝቤ አይደላችሁም” በተባሉበት በዚያ ስፍራ፦ “የሕያው አምላክ ልጆች” ይባላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ህንተ እሻቱዋ፥ ጾሳይ ህንተና፥ ‘አም (ታ አሳ ግያዋ) ያጌ’ ያግተ። ቃይ ህንተ ምቼቱዋ፥ ጾሳይ ህንተና፥ ‘ሩሃማታ (ህንተንቶ ቃረታይ ግያዋ) ያጌ’ ያግተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hintte ishatuwaa, S'oossay hinttena, ‹Aami (ta asaa giyaawaa) yaagee› yaagite. K'ay hintte michchetuwaa, S'oossay hinttena, ‹Ruhaamaata (hinttenttoo k'aretay giyaawaa) yaagee› yaagite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas intte intte ishata Isra7eele nayta, «Aami» intte michchetakka «Uruhaama» gi sunththite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ኢንቴ ኢሻታ ኢስራኤሌ ናይታ፥ «ኣሚ» ኢንቴ ሚቼታካ «ኡሩሃማ» ጊ ሱንቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ህንተ እሻታ፥ ‘ታ አሰ’ ቃስ ህንተ ምቸታ፥ ‘ማሮተ ደምዳይሳታ’ ያግድ ፄግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hinte ishata, ‘Ta ase’ qassi hinte micheta, ‘Maarotethi demmidaysata’ yaagidi xeegite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ወንድሞቻችሁን ‘ሕዝቤ’፣ እኅቶቻችሁንም ‘ተወዳጆቼ’ ብላችሁ ጥሯቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ወንድሞቻችሁ የሆኑትን እስራኤላውያንን “አሚ” እኅቶቻችሁንም “ሩሃማ” ብላችሁ ጥሩአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ነሕዋትኩም “ዓሚ” ነኣሓትኩም ድማ “ሩሃማ” ኢልኩም ፀውዕዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ነሕዋትኩም፡ ዓሚ፡ ንኣሓትኩም ከአ፡ ሩሓማ፡ በሉ።