Hosea 2:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ፡ እንሆ፡ ክስሕባ፡ ናብ በረኻ ኸምጽኣ፡ ብጽቡቕ ከኣ ክዛረባ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ እነሆ አቅበዘብዛታለሁ፤ ወደ ምድረ በዳም አመጣታለሁ፤ ለልብዋም እናገራለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም። ውሽሞቼ የሰጡኝ ዋጋዬ ይህ ነው ያለችውን ወይንዋንና በለስዋን አጠፋለሁ፤ ዱርም አደርገዋለሁ፥ የምድረ በዳም አራዊት ይበሉታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም፦ “ውሽሞቼ ለእኔ የሰጡኝ ዋጋዬ ይህ ነው” ያለችውን ወይንዋንና በለስዋን አጠፋለሁ፤ ዱርም አደርገዋለሁ፥ የምድረ በዳም አራዊት ይበሉታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄዋ ድራዉ፥ ታን እዞ ላባደ መላ ቢታ አሀና፤ ታን እዝዉ ሲቁዋ ቃላን ኦዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hewaa diraw, taani izo labaade mela biittaa ahana; taani iziw siik'uwaa k'aalan odana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hessa gishshas ta izo maqqada bazzo efana; heen ta izira siiqo qaalan haasayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄሳ ጊሻስ ታ ኢዞ ማቃዳ ባዞ ኤፋና፤ ሄን ታ ኢዚራ ሲቆ ቃላን ሃሳይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሄሳ ግሾ፥ ታኒ እዮ ጭማዳ መላ ቢታ ኤሀዳ፥ እዉ ሲቆ ቃላን ኦዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hessa gisho, taani iyo cimmada mela biitta ehada, iw siiqo qaalan odana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ስለዚህ እነሆ፤ አባብላታለሁ፤ ወደ ምድረ በዳም እወስዳታለሁ፤ በፍቅር ቃል አነጋግራታለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ እንደገና ወደ በረሓ እወስዳታለሁ፤ እዚያም በፍቅር ቃል አባብዬ እማርካታለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ፥ እንሆ፥ ኣነ ኽሓባብላ ናብ ምድረ በዳውን ከምፅኣ እየ፤ ንልባ ድማ ኽዛረባ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ እንሆ፡ ኣነ ኽሐባብላ፡ ናብ በረኻ ኽወስዳ፡ ንልባ ኸአ ክዛረቦ እየ።