Hosea 2:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንደቃ ድማ ኣይምሕረሎምን እየ። ደቂ ዝሙት እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዝሙት ልጆች ናቸውና ልጆችዋን ይቅር አልላቸውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናታችሁ ሚስቴ አይደለችምና፥ እኔም ባልዋ አይደለሁምና ተምዋገቱ፤ ከእናታችሁ ጋር ተምዋገቱ። ግልሙትናዋን ከፊትዋ፥ ምንዝርናዋንም ከጡቶችዋ መካከል ታስወግድ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናታችሁ ሚስቴ አይደለችምና፥ እኔም ባሏ አይደለሁምና ተምዋገቱ፤ ከእናታችሁ ጋር ተምዋገቱ። ምንዝርናዋን ከፊትዋ፥ ዝሙትዋንም ከጡቶችዋ መካከል ታስወግድ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ሻርሙጻትፐ የለቴዳ ናናቱዋ ግዴዳ ድራዉ፥ ታን እ ናናቶ ቃረትከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu sharmus'attippe yeletteedda naanatuwaa gideedda diraw, taani I naanaatoo k'arettikke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Layma maccassafe yelettida gishshas izi naytas ta mishettike.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ላይማ ማጫሳፌ ዬሌቲዳ ጊሻስ ኢዚ ናይታስ ታ ሚሼቲኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ላይመፐ የለትዳ ናይታ ግድዳ ግሾ፥ ታኒ እ ናይታስ ቃትከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti laymepe yeletida nayta gidida gisho, taani I naytas qadhetike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለልጆቿ አልራራላቸውም፤ የምንዝርና ልጆች ናቸውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዘማዊት ሴት የተወለዱ ስለ ሆኑ ለልጆችዋም አልራራላቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንደቃ ድማ ደቂ ምንዝርናኣ እዮም እሞ፥ ኣይምሕሮምን እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቃ ድማ ደቂ ምንዝርና እዮም እሞ፡ ኣይክምሕሮምን እየ።