Hosea 3:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል ዘለዎ ፍቕሪ፡ ናብ ካልኦት ኣማልኽቲ ዚጥምቱ፡ ቈርበት ወይኒውን ዝፈትዉ፡ ስቕ ኢልካ ኪድ፡ ንሓንቲ ፈታዊኣ እተፍቅር ሰበይቲ ኣፍቅራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም፥ “የእስራኤል ልጆች ወደ ሌሎች አማልክት ቢመለሱና የዘቢብ ጥፍጥፍን ቢወድዱ እንኳን፥ እግዚአብሔር እንደሚወድዳቸው አንተም ክፋትና ዝሙት ያለባትን ሴት ውደድ” አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም። የእስራኤል ልጆች ወደ ሌሎች አማልክት ቢመለሱና የዘቢብ ጥፍጥፍን ቢወድዱ እንኳ፥ እግዚአብሔር እንደሚወድዳቸው አንተም ውሽማዋን የምትወድደውን አመንዝራይትን ሴት ውደድ አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም እንዲህ አለኝ፦ “የእስራኤል ልጆች ወደ ሌሎች አማልክት ቢመለሱና የዘቢብ ጥፍጥፍን ቢወድዱ እንኳ ጌታ እንደሚወድዳቸው እንዲሁ አንተም ዳግመኛ ሂድ፥ በውሽማዋ የምትወደደውን አመንዝራይትን ሴት ውደድ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ታና፥ “እስራኤልያ አሳይ ሀራ ጾሳቱዋኮ ስሚደ፥ ዎይንያ ቴራ መላ ኡክ ሲቅሽንካ መና ጎዳይ ኡንቱንታ ሲቅያዋዳን፥ ባ፤ ባደ ላገቱዋ ሲቃደ፥ ሻርሙጻደ ደእያ በን ነ ማቻቶ ኔንካ ዛረደ ሲቃ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday taana, «Israa'eeliyaa Asay hara s'oossatuwaakko simmiide, woyniyaa teeraa mela ukitsaa siik'ishinkka Med'inaa Goday unttuntta siik'iyaawaadan, ba; baade laggetsatuwaa siik'aade, sharmus'aade de'iyaa beni ne machchato neenikka zaaretsaade siik'a» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY tana, «Isra7eele asay hara xoossatakko simmidi zabibe ukeththi shiishshana koyides; hessarakka GODAY istta siiqizayssa mala nekka baada ba laggeththota siiqada laymatashe diza kase ne machcheyo zaarada siiqa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ታና፥ «ኢስራኤሌ ኣሳይ ሃራ ጾሳታኮ ሲሚዲ ዛቢቤ ኡኬ ሺሻና ኮዪዴስ፤ ሄሳራካ ጎዳይ ኢስታ ሲቂዛይሳ ማላ ኔካ ባዳ ባ ላጌታ ሲቃዳ ላይማታሼ ዲዛ ካሴ ኔ ማቼዮ ዛራዳ ሲቃ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ታና፥ “እስራኤለ አሳይ ሀራ ፆሳታኮ ስሚድ፥ ዛብበ ኡይ ያርሻናዉ ኮይኮካ፥ ጎዳይ ኤንታ ዶሰይሳዳ እዮ ዶሳ። እያ ሀራ ላገያባነ ላይማትያባ ግድኮካ ኔኒ እዮ ዶሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday tana, “Isra7eele asay hara xoossatako simmidi, zabibe uythaa yarshanaw koykoka, Goday enta doseysada iyo dosa. Iya hara laggethiyabanne laymatiyaba gidikoka neeni iyo dosa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤ “እርሷ በሌላ ሰው የምትወደድ አመንዝራ ብትሆንም፣ አሁንም ሂድና ሚስትህን ውደዳት፤ ወደ ሌሎች አማልክት ዘወር ቢሉና ለእነርሱም የተቀደሰውን የዘቢብ ጥፍጥፍ ቢወድዱም፣ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን እንደ ወደዳቸው አንተም እርሷን ውደዳት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “እስራኤላውያን ወደ ሌሎች አማልክት ሄደው የዘቢብ ጥፍጥፍ ማቅረብ ቢወዱ እንኳ ከዚሁ ጋር እግዚአብሔር ይወዳቸዋል፤ አንተም እንደዚሁ ፍቅረኛ ወደ አላት አመንዝራ ሴት ሄደህ ውደዳት።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፦ “መሊስካ ኺድ እሞ፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ነቶም ናብ ካልኦት ኣማልኽቲ ዝምለሱን፥ ቅጫ ዘቢብ ዝፈትዉን ደቂ እስራኤል፥ እግዚኣብሄር ከም ዘፍቅሮም፥ ንስኻውን ንሓንቲ ብኻልእ ሰብኣይ ዝተፈትወት ሰበይቲ ፍቶ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከአ፡ መሊስካ ኺድ እሞ ከምቲ እግዚኣብሄር ነቶም ናብ ካልኦት ኣማልኽቲ ዚምለሱን ቕጫ ዘቢብ ዚፈትውን ደቂ እስራኤል ዘፍቀሮም፡ ደታዊኣ ዚፈትዋ ኣመንዝራ ሰበይቲ ፎቲ፡ በለኒ።