Hosea 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኪበልዑ እዮም እሞ፡ ኣይኣኽሎምን እዩ። ንእግዚኣብሄር ምቕባል ስለ ዘቋረጹ፡ ክዘሙ እምበር ኣይበዝሑን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርንም መጠበቅ ትተዋልና ሲበሉ አይጠግቡም፤ ሲያመነዝሩም አይበዙም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርንም መጠበቅ ትተዋልና ሲበሉ አይጠግቡም፥ ሲያመነዝሩም አይበዙም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም ይበላሉ አይጠግቡም፥ ያመነዝራሉ አይበዙም ምክንያቱም ጌታን ትተው
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ መና ጎዳ አጌዳ ድራዉ፥ ማና፥ ሽን ካልክኖ፤ ሻርሙጻና፥ ሽን ናናቱዋ ጮርስክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu Med'inaa Godaa aggeeda diraw, maana, shin kallikkino; shaarmus'ana, shin naanatuwaa c'orissikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta derey tana GODAA aggida gishshas istti maanashin kallettenna; laymatanashin corattettenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ዴሬይ ታና ጎዳ ኣጊዳ ጊሻስ ኢስቲ ማናሺን ካሌቴና፤ ላይማታናሺን ጮራቴቴና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ጎዳ አግዳ ግሾ ማና፥ ሽን ካሎኮና፤ ላይማታና፥ ሽን ናአ የሎኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti Godaa aggida gisho maana, shin kallokona; laymatana, shin na7a yelokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ይበላሉ ግን አይጠግቡም፤ ያመነዝራሉ ግን አይበዙም፤ እግዚአብሔርን በመተው፣ ራሳቸውን
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቤ እኔን እግዚአብሔርን ስለ ተዉ፥ ይበላሉ አይጠግቡም፤ በአሕዛብ መስገጃ ቦታዎች ያመነዝራሉ፤ ግን ልጆችን አይወልዱም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንእግዚኣብሄር ምኽታል ሓዲጎም እዮም እሞ፥ ይበልዑ ግና ኣይፀግቡን፤ የመንዝሩ ግና ኣይበዝሑን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንእግዚኣብሄር ምስዓብ ሓሲጎም እዮም እሞ፡ ይበልዑ ኣይጸግቡን ከአ ይምንዝሩ ኣይበዝሑን ድማ።