Hosea 4:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓጢኣት ህዝበይ ይበልዕዎ፡ ልቦም ድማ ኣብ ኣበሳኦም የቐምጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቤንም ኀጢአታቸው ትበላቸዋለች፤ ሰውነታቸውንም በበደላቸው ይወስዷታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሕዝቤም ኃጢአት መብል ሆኖላቸዋል፥ ልባቸውንም ወደ በደላቸው አድርገዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሕዝቤም ኃጢአት መብል ሆኖላቸዋል፥ ልባቸውንም ወደ በደላቸው አዘንብለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታ አሳ ናጋራይ ኡንቱንቶ ቁማ ግዴዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ታ አሳ ኢታባ ኦስሳናዉ ጃሚኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ta asaa nagaray unttunttoo k'uma gideedda; hewaa diraw, unttunttu ta asaa iitabaa oosissanaw jaamiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta dereza nagaray isttas muussas kiyides; hessa gishshas derey nagara ooththizayssa keehi dosida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ዴሬዛ ናጋራይ ኢስታስ ሙሳስ ኪዪዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ዴሬይ ናጋራ ኦዛይሳ ኬሂ ዶሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ አሳ ናጋራይ ኤንታዉ ካ ግድዳ ግሾ ኤንቲ ታ አሳይ ባላባ ኦና መላ ኮዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta asaa nagaray entaw kathi gidida gisho enti ta asay balaba oothana mela koyoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሕዝቤ ኀጢአት ለመብል ሆኖላቸዋል፤ ርኩሰታቸውንም እጅግ ወደዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሕዝቤ ኃጢአት ለእናንተ መበልጸጊያ በመሆኑ ሕዝቡ ኃጢአትን አብዝተው እንዲሠሩ ትፈልጋላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓጢኣት ንህዝበይ ምግቢ ኾይንዎም ኣሎ፤ ልቦም ድማ ናብ በደል የድህብ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓጢኣት ህዝበይ ይቕለቡ፡ ልቦም ድማ ናብ ኣበሳኦም የድህብ አሎ።