Hosea 7:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንንጉስ ብኽፍኣቶም፡ ንመሳፍንቲ ድማ ብሓሶቶም የሐጕስዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገሥታቱ በክፋታቸው፥ አለቆቹም በሐሰታቸው ደስ ተሰኙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡን በክፋታቸው፥ አለቆቹንም በሐሰታቸው ደስ አሰኝተዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡን በክፋታቸው፥ ሹማምንቱንም በሐሰታቸው ደስ ያሰኛሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ኡንቱንቱ ካትያ ባረንቱ ኢታተን፥ ካፓቱዋካ ባረና ዎርዱዋን ናሸቺኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Unttunttu kaatiyaa barenttu iitatetsan, kaappatuwaakka barena wordduwaan nashechchiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Istti kawoza ba iitateththan halaqatakka bantta wordon baleththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ኢስቲ ካዎዛ ባ ኢታቴን ሃላቃታካ ባንታ ዎርዶን ባሌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ኤንቲ ካዋ ባንታ ኢታተን፥ ሀላቃታ ባንታ ዎርዱዋን ኡፋይሶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Enti kawa banta iitatethan, halaqata banta worduwan ufaysoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ንጉሡን በክፋታቸው፣ አለቆችንም በሐሰታቸው ያስደስታሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እነርሱ ንጉሡን በክፋታቸው፥ መኳንንቱን በውሸታቸው ያስደስታሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ንንጉስ ብኽፍኣቶም፥ ንመሳፍንቱውን ብሓሰቶም የሐጕስዎም ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011
ንንጉሰ ብእከዮም ንመሳፍንቲ ድማ ብሓሶቶምን የሐጎስዎም አለው።