Isaiah 1:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ንዑ ነቲ ጕዳይ ንፈትሖ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ሓጢኣትኩም ከም ቀይሕ እኳ እንተ ነበረ፡ ከም በረድ ኪጻዕዱ እዮም። ከም ቀያሕቲ እኳ እንተ ቐያሕቲ፡ ከም ሱፍ ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ኑና እን​ዋ​ቀስ” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ኀጢ​አ​ታ​ችሁ እንደ አለላ ቢሆን እንደ በረዶ አነ​ጻ​ዋ​ለሁ፤ እንደ ደምም ቢቀላ እንደ ባዘቶ አጠ​ራ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኑና እንዋቀስ ይላል እግዚአብሔር፤ ኃጢአታችሁ እንደ አለላ ብትሆን እንደ አመዳይ ትነጻለች፤ እንደ ደምም ብትቀላ እንደ ባዘቶ ትጠራለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ኑና፤ እንዋቀስ” ይላል ጌታ፤ “ኀጢአታችሁ እንደ ዐለላ ቢቀላ እንደ በረዶ ይነጣል፤ እንደ ደም ቢቀላም እንደ ባዘቶ ነጭ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ መና ጎዳይ፥ “ሃይተ፤ አነ ዞረቶይተ። ህንተ ናጋራይ ባራዳን ዞእንቶካ፥ ሻቻዳን ቦጻና፤ ሱዳን ዞእንቶካ፥ ፑቱዋዳን ቦጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka Med'inaa Goday, «Haayite; ane zorettoytte. Hintte nagaray baaraadan zo"inttokka, shachchaadan boos's'ana; suutsaadan zo"inttokka, puuttuwaadan boos's'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka GODAY, «Haa yiite issoy issaara ane buuxettoos; intte nagaray xeeqa zo7o gidikkoka shachcha mala boottana; suuththa mala zo7ikkoka puutto mala puqqa booth gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ጎዳይ፥ «ሃ ዪቴ ኢሶይ ኢሳራ ኣኔ ቡጼቶስ፤ ኢንቴ ናጋራይ ጼቃ ዞኦ ጊዲኮካ ሻቻ ማላ ቦታና፤ ሱ ማላ ዞኢኮካ ፑቶ ማላ ፑቃ ቦ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሃይተ፤ አነ ዎል አማንስ። ህንተ ናጋራይ ባራ ቢታዳ ዞእኮካ፥ ሻቻዳ ቦፃና፤ ሱዳ ዞእኮካ ፑቶዳ ቦፃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Haayite; ane woli ammanthoos. Hinte nagaray baara biittada zo7ikoka, shachada booxana; suuthada zo7ikoka puutoda booxana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ኑና እንዋቀሥ” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ኀጢአታችሁ እንደ ዐለላ ቢቀላ፣ እንደ በረዶ ይነጣል፤ እንደ ደም ቢቀላም፣ እንደ ባዘቶ ነጭ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እስቲ ኑና እንወያይ ኃጢአታችሁ እንደ አለላ ቢቀላ እኔ አጥቤ እንደ በረዶ ይጸዳል፤ እንደ ደም የቀላ ቢሆን እንደ ባዘቶ ይነጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እምበኣር ንዑ፤ ንዋቐስ” ይብል እግዚኣብሄር “ሓጢኣትኩም ከም ጁዅ እኳ እንተ ቐይሐ፥ ከም በረድ ከፃዕድዎ እየ። ከም ደም እንተ ቐይሐውን፥ ከም ፃዕዳ ፀምሪ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ምጹ እሞ ንሓድሕድና ንማጐት፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ሓጢኣትኩም ከም ጁዂ እኳ እንተ ቔሔ፡ ከም ጻዕዳ ጸምሪ ኪኸውን እዩ።