Isaiah 1:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ኣቱም ሰማያት፡ ስምዑ፡ ስምዑውን፡ ውሉዳት መጊበን ኣዕብየን፡ ንሳቶም ከኣ ኣንጻረይ ዓለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናግሮአልና፥ “ሰማይ ስማ፤ ምድርም አድምጪ፤ ልጆችን ወለድሁ፤ አሳደግሁም፤ እነርሱም ዐመፁብኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ተናግሮአልና ሰማያት ስሙ፥ ምድርም አድምጪ፤ ልጆችን ወለድሁ አሳደግሁም፥ እነርሱም አመጹብኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰማያት ሆይ፤ ስሙ! ምድር ሆይ፤ አድምጪ! ጌታ እንዲህ ተናግሮአልና፤ “ልጆች ወለድሁ፤ አሳደግኋቸውም፤ እነርሱ ግን ዐመጹብኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳሎቱዋን ደእያዋንቶ፥ ስስተ፤ ሳኣን ደእያዋንቶ፥ ስስተ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን ናናቱዋ ድቻ ጋድ፤ ሽን ኡንቱንቱ ታዉ ማካሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Salotuwaan de'iyaawanttoo, sisite; sa'aan de'iyaawanttoo, sisite; ayaw gooppe, Med'inaa Goday hawaadan yaageedda; «Taani naanatuwaa dichcha gatsaad; shin unttunttu taw makkaleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Salotoo siyite! biittayee nekka ezga siya! Tani nayta yelada dichcha gaththiin istti ta bolla makkallida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ሳሎቶ ሲዪቴ! ቢታዬ ኔካ ኤዝጋ ሲያ! ታኒ ናይታ ዬላዳ ዲቻ ጋን ኢስቲ ታ ቦላ ማካሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳሎቶ ስእተ፤ ሳአዉ ሀይዛ ስአ፤ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ታ ናይታ የላዳ ድቻስ፤ ሽን ኤንቲ ታዉ ማካልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saloto si7ite; sa7aw hayza si7a; Goday haysada yaagees; “Ta nayta yelada dichas; shin enti taw makallidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰማያት ሆይ፤ ስሙ! ምድር ሆይ፤ አድምጪ! እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ተናግሯልና፤ “ልጆች ወለድሁ፣ አሳደግኋቸውም፤ እነርሱ ግን ዐመፁብኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ሰማያት ሆይ! ስሙ፤ ምድርም አድምጪ፤ ተንከባክቤ ያሳደግኋቸው ልጆች ዐመፀኞች ሆኑብኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ተናጊሩ እዩሞ፥ ኣቱም ሰማያት ስምዑ! ኣቲ ምድሪ እውን ፅን በሊ! ውሉድ ወለድኩን ኣዕበኹን፥ ንሳቶም ግና ኣብ ልዕለይ ዓመፁ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ይዛረብ ኣሎ እሞ፡ ኣቱም ሰማያት፡ ስምዑ፡ ኣቲ ምድሪ፡ ጽን በሊ፡ ንውሉድ ኣዕቤኽዎምን ኣልዐልክዎምን፡ ንሳቶም ድማ ካባይ ዐለው።