Isaiah 1:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንተ ኣቢኹምን እንተ ዓመጽኩምን ግና፡ ኣፍ የሆዋ ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ብሰይፊ ኽትጠፍኡ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንቢ ብት​ሉና ባት​ሰ​ሙኝ ግን ሰይፍ ትበ​ላ​ች​ኋ​ለች፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አፍ ይህን ተና​ግ​ሮ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እምቢ ብትሉ ግን ብታምፁም፥ ሰይፍ ይበላችኋል፤ የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሮአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እምቢ ብላችሁ ብታምፁ ግን ሰይፍ ይበላችኋል።” የጌታ አፍ ይህን ተናግሮአልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ህንተ እጻድ ጊደ ማካሎፐ፥ ማሻን ሜተታና” ያጌ። መና ጎዳይ ባረ ዶናፐ ሀዋ ሃሳዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin hintte is's'aaddi giide makkalooppe, mashshaan meetettana» yaagee. Med'inaa Goday bare doonaappe hawaa haasayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte taas akkay gi makkalliko mashshay inttena maana; hayssa yootiday tana GODAA» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ታስ ኣካይ ጊ ማካሊኮ ማሻይ ኢንቴና ማና፤ ሃይሳ ዮቲዳይ ታና ጎዳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ህንተ እፃስ ግድ ማካልኮ፥ ማሻን ሜተታና” ያጌስ ጎዳይ ባ ዶናን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin hinte ixas gidi makalliko, mashshan meetetana” yaagees Goday ba doonan.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንቢ ብላችሁ ብታምፁ ግን ሰይፍ ይበላችኋል።” የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሯልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እምቢ ብትሉኝና ብታምፁ ግን ሰይፍ ይበላችኋል፤ ይህን የተናገርኩ እኔ ራሴ እግዚአብሔር ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እምቢ ኢልኩም እንተ ዓሚፅኩም ግና፥ ሰይፊ ኽበልዐኩም እዩ። ኣፍ እግዚኣብሄር ነዙይ ተዛሪቡ እዩ እሞ።”
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ እንተ ኣቤኹምን እንተ ዐሎኹምን፡ ኣፍ እግዚኣብሄር ተዛሪባ እያ እሞ፡ ብሰይፊ ኽትወሐጡ ኢኹም።