Isaiah 1:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እታ እሙን ከተማ ከመይ ኢላ ኣመንዝራ ኰነት! ፍርዲ ዝመልአ እዩ ነይሩ፤ ፍትሒ ኣብኡ ሓዲሩ፤ ሕጂ ግን ቀተልቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፍርድ መል​ቶ​ባት የነ​በረ የታ​መ​ነ​ች​ይቱ የጽ​ዮን ከተማ እን​ዴት ጋለ​ሞታ ሆነች! ጽድቅ አድ​ሮ​ባት ነበር፤ አሁን ግን ወን​በ​ዴ​ዎ​ችና ነፍሰ ገዳ​ዮች አሉ​ባት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፍርድ ሞልቶባት የነበረው የታመነችይቱ ከተማ እንዴት ጋለሞታ ሆነች! ጽድቅ አድሮባት ነበር፥ አሁን ግን ገዳዮች አሉባት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታማኝ የነበረችው ከተማ እንዴት አመንዝራ እንደ ሆነች ተመልከቱ! ቀድሞ ፍትሕ የሞላባት፤ ጽድቅ የሰፈነባት ነበረች፤ አሁን ግን የነፍሰ ገዳዮች ማደሪያ ሆነች!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አማነቴዳ ዎልቃማ ካታማታ ዋናደ ሻርሙጻ ግዳዴ! እዛ ካሰ ሱረ ፕርዳይ ኩሜዳኖ፤ ጽሎተይ ካሰ እ ግዶን ደኤዳ፤ ሽን ሀእ አሳ ዎያዋንቱ እዝ ግዶን ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ammanetteeda wolk'k'aama katamata waanaade sharmus'a gidaadee! Iza kase suure pirdday kumeeddaano; s'illotetsay kase I giddon de'eedda; shin ha"i asaa wod'iyaawanttu izi giddon de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kase ammanettida katamaya waanada layma gidadee? Kase izin suure pirday kumidaaranne xilloteththi izin kumidaara ha7i gidikko shemppo wodhizaytas duussaso gidadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካሴ ኣማኔቲዳ ካታማያ ዋናዳ ላይማ ጊዳዴ? ካሴ ኢዚን ሱሬ ፒርዳይ ኩሚዳራኔ ጺሎቴ ኢዚን ኩሚዳራ ሃኢ ጊዲኮ ሼምፖ ዎዛይታስ ዱሳሶ ጊዳዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አማነትዳ ካታምያ ዋናዳ ላይማ ግዳዴ? ካሰ ሱረተነ ፅሎተ እ ግዶን ኩምስ፥ ሽን ሀእ ሸምፖ ዎይሳት እ ግዶን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ammanetida katamiya waanada layma gidadee? Kase suuretethinne xillotethi I giddon kumis, shin ha77i shempo wodheysati I giddon de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ታማኝ የነበረችው ከተማ እንዴት አመንዝራ እንደ ሆነች ተመልከቱ፤ ቀድሞ ፍትሕ የሞላባት፣ ጽድቅ የሰፈነባት ነበረች፤ አሁን ግን የነፍሰ ገዳዮች ማደሪያ ሆነች
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ታማኝ የነበረችው ከተማ እንዴት እንደ አመንዝራ ሆነች! ቀድሞ ፍትሕ የሰፈነባትና የጻድቃን መኖሪያ ነበረች፤ አሁን ግን በነፍስ ገዳዮች የተሞላች ሆናለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ ፍትሒ መሊእዋ ዝነበረ እምንቲ ኸተማ ኸመይ ኣመንዝራ ኾነት! ቀደም ፍትሒ ዝነበራ፥ ሓቂውን ዝመልኣ ነበረት፤ ሕዚ ግና መሕደሪ ቐተልቲ ነፍሲ ኾነት።
Amharic Tigrinya 2011
እታ እምንቲ ኸተማ ኸመይ ኢላ ኣመንዝራ ዀነት። ቅንዕና ዝመልኣ፡ ጽድቂ ዝሐደራ ነበረት፡ ሕጂ ግና ማሕደር ቀተልቲ ነፍሲ ዀነት።