Isaiah 1:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጥፍኣት ገበነኛታትን ሓጥኣን ከኣ ብሓደ ኪኸውን እዩ፣ እቶም ንእግዚኣብሄር ዚሐድግዎ ድማ ኪጠፍኡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በደለኞችና ኀጢአተኞች ግን በአንድነት ይቀጠቀጣሉ፤ እግዚአብሔርንም የሚተዉት ሁሉ ይጠፋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በደለኞችና ኃጢአተኞች ግን በአንድነት ይሰበራሉ፥ እግዚአብሔርንም የሚተዉ ይጠፋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዐመፀኞችና ኀጢአተኞች ግን በአንድነት ይደቅቃሉ፤ ጌታንም የሚተዉ ይጠፋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ማካላንቻቱነ ናጋራንቻቱ ላኡካ መአና፤ መና ጎዳ አግያዋንቱ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin makkalanchchatuunne nagaranchchatuu laa"uukka me"ana; Med'inaa Godaa aggiyaawanttu d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin makkallanchchatinne nagaranchchati issi bolla liiqana; Xoossa aggizayti wurikka dhayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ማካላንቻቲኔ ናጋራንቻቲ ኢሲ ቦላ ሊቃና፤ ጾሳ ኣጊዛይቲ ዉሪካ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ማካላንቾትነ ናጋራንቾት እስፈ መቃና፤ ጎዳ አገይሳት ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin makallanchotinne nagaranchoti issife meqana; Godaa aggeysati dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዐመፀኞችና ኀጢአተኞች ግን በአንድነት ይደቅቃሉ፤ እግዚአብሔርንም የሚተዉ ይጠፋሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኃጢአተኞችንና ዐመፀኞችን ግን በአንድነት ሰባብሮ ይደመስሳል፤ እግዚአብሔርንም የሚተዉ ሁሉ ይጠፋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዓመፀኛታትን ሓጢኣተኛታትን ግና ብሓደ ኽስበሩ እዮም። እቶም ንእግዚኣብሄር ዝሓድግዎ ድማ፥ ፈፂሞም ክጠፍኡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ ከሓዶን ሓጥኣንን ብሓደ ኺስበሩ፡ ንእግዚኣብሄር ዝሐደጉውን ጥራስ ኪጠፍኡ እዮም።