Isaiah 1:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣታ ሓጢኣተኛ ህዝቢ፡ ኣበሳ እተሸከመ ህዝቢ፡ ገበርቲ እከይ ወለዶ፡ ረሳሓት ውሉድ። ንእግዚኣብሄር ሓዲጎምዎ፡ ንቅዱስ እስራኤል ኣላገጹሉ፡ ንድሕሪት ተመሊሶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኀጢአተኛ ወገንና ዐመፅ የተሞላበት ሕዝብ፥ የክፉዎች ዘር፥ በደለኞች ልጆች ሆይ፥ ወዮላችሁ! እግዚአብሔርን ተዋችሁት፤ የእስራኤልንም ቅዱስ አስቈጣችሁት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኃጢአተኛ ወገንና በደል የተሞላበት ሕዝብ፥ የክፉዎች ዘር፥ ርኵሰትን የምታደርጉ ልጆች ሆይ፥ ወዮላችሁ! እግዚአብሔርን ትተዋል የእስራኤልንም ቅዱስ አቃልለዋል ወደ ኋላቸውም እየሄዱ ተለይተዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ ኀጢአተኛ ሕዝብ፤ በደል የሞላበት ወገን፤ የክፉ አድራጊ ዘር፤ ምግባረ ብልሹ ልጆች ወዮላችሁ! ጌታን ትተዋል፤ የእስራኤልን ቅዱስ አቃለዋል፤ ጀርባቸውንም በእርሱ ላይ አዙረዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ናጋራ ኦያ ካዉተዉ፥ ህንተ ናቁዋን ዴጸቴዳ አሳዉ፥ ኢታ ኦያ ዛርያዉ፥ ህንተ ማይዛቱዋ ቱናተ ካልያ ናቶ፥ ህንተንቶ አየ አና! መና ጎዳ ህንተ አጌድታ፤ እስራኤልያ ጌሻ ሸነዬድታ፤ አዉ ዞክያ ዛሬድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Nagaraa ootsiyaa kawutetsaw, hintte naak'uwaan dees'etteedda asaw, iitaa ootsiyaa zariyaw, hintte mayzatuwaa tunatetsaa kaaliyaa naatoo, hinttenttoo aayye ana! Med'inaa Godaa hintte aggeeddita; Israa'eeliyaa Geeshsha sheneyeeddita; aw zokkiyaa zaareeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intteno nagaranchcha kawoteththatoo! Qohon kumidaytoo! Iita ooththiza zereththatoo! Intte aawata tunateththaa kaalliza naytoo! Inttena aayye ana! GODAA aggaagideta; Isra7eele geeshshaza yeggi aggideta; zokkoka izas zaarideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴኖ ናጋራንቻ ካዎቴቶ! ቆሆን ኩሚዳይቶ! ኢታ ኦዛ ዜሬቶ! ኢንቴ ኣዋታ ቱናቴ ካሊዛ ናይቶ! ኢንቴና ኣዬ ኣና! ጎዳ ኣጋጊዴታ፤ ኢስራኤሌ ጌሻዛ ዬጊ ኣጊዴታ፤ ዞኮካ ኢዛስ ዛሪዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ፥ ናጋራንቾ ካዎተቶ፥ ባላ ኦሶን ዴፅዳይሳቶ፥ ኢታ ኦያ የለተቶ፥ ቱና ኦሶስ እመትዳ ናይቶ፥ ጎዳ አግዳይሳቶ፥ ህንተና አየ! እስራኤለ ጌሻ ካደታ፤ እያዉ ዞኮ ዛርደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno, nagarancho kawotethato, bala ooson deexidaysato, iitaa oothiya yeletethato, tuna oosos imetida nayto, Godaa aggidaysato, hintena ayye! Isra7eele Geeshshaa kadhideta; iyaw zoko zaarideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተ ኀጢአተኛ ሕዝብ፣ በደል የሞላበት ወገን፣ የክፉ አድራጊ ዘር፣ ምግባረ ብልሹ ልጆች ወዮላችሁ! እግዚአብሔርን ትተዋል፤ የእስራኤልን ቅዱስ አቃልለዋል፤ ጀርባቸውንም በእርሱ ላይ አዙረዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ኃጢአተኞች በደልን የተሸከማችሁ ወገኖች! የክፉ አድራጊዎችም ትውልድ! ሕይወታችሁ የተበላሸ፥ እግዚአብሔርን የተዋችሁና የእስራኤልን ቅዱስ የናቃችሁ በእርሱም ላይ ጀርባችሁን ያዞራችሁ ናችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም ዓሌት ሓጥኣን! በደል ዝመልአኩም ህዝቢ፥ ዘርኢ ገበርቲ ኽፉእ፥ ርኽሰት እትፍፅሙ ውሉዳት፥ ወይለኹም! ንእግዚኣብሄር ሓደግዎ፤ ንናይ እስራኤል ቅዱስውን ነዓቕዎ፤ ንድሕሪት ድማ ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓጥእ ዓሌት፡ በደል እተጻዕነ ህዝቢ፡ ዘርኢ ገበርቲ እከይ፡ ጥፉኣት ውሉድ ወይለኦም። ንእግዚኣብሄር ሓዲጎም፡ ነቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ንዒቖም፡ ንድሕሪት ኣቢሎም ተመልሱ።