Isaiah 1:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምድርኩም በረኻ እያ፣ ከተማታትኩም ብሓዊ ተቓጺለን፣ ምድርኹም፣ ጓኖት ኣብ ቅድሜኹም ይበልዕዋ፣ ከምቲ ብጓኖት ዝተገልበጠት ድማ ምድረበዳ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምድራችሁ ባድማ ናት፤ ከተሞቻችሁ በእሳት ተቃጠሉ፤ እርሻችሁንም በፊታችሁ ባዕዳን ይበሉታል፤ ጠላትም ያጠፋዋል፤ ባድማም ያደርገዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምድራችሁ ባድማ ናት፤ ከተሞቻችሁ በእሳት ተቃጠሉ፤ እርሻችሁንም በፊታችሁ ሌሎች ይበሉታል፤ ባዕድ እንዳፈረሳት ምድር ባድማ ሆነች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አገራችሁ ባድማ፤ ከተሞቻችሁ በእሳት የተቃጠሉ ይሆናሉ፤ ዐይናችሁ እያየ መሬታችሁ በባዕድ ይነጠቃል፤ ጠፍም ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ህንተ ጋዲ ድርቃለቲደ ባያና፤ ህንተ ካታማቱካ ታማን ጹገቴድኖ፤ ህንተ ጎሻ ህንተ ጼልሽን፥ አላጋቱ አኪኖ፤ እማ አሳቱ፥ መላ አሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hintte gaddii dirk'k'aletiide bayana; hintte katamatuukka taman s'uugetteeddino; hintte goshshaa hintte s'eellishin, allagatuu akkiino; imatsaa asatuu, mela ashana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte derey aykkoy baynda bazzo gidana; intte katamati taman xuugettana; intte ayfey xeellishin intte biitta allagay bonqqi ekkana; istti intte biitta bula kessana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ዴሬይ ኣይኮይ ባይንዳ ባዞ ጊዳና፤ ኢንቴ ካታማቲ ታማን ጹጌታና፤ ኢንቴ ኣይፌይ ጼሊሺን ኢንቴ ቢታ ኣላጋይ ቦንቂ ኤካና፤ ኢስቲ ኢንቴ ቢታ ቡላ ኬሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ህንተ ቢታይ ኦፅስ፤ ህንተ ካታማት ታማን ፁገትዶሶና። ህንተ በእሽን ህንተ ጎሻ አላጋት ኤካና፤ እማ አሳት ህንተ ቢታ ቁኤ ከሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hinte biittay oxis; hinte katamati taman xuugetidosona. Hinte be7ishin hinte goshsha allagati ekana; imatha asati hinte biitta quu7e kessana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አገራችሁ ባድማ፣ ከተሞቻችሁ በእሳት የተቃጠሉ ይሆናሉ፤ ዐይናችሁ እያየ፣ መሬታችሁ በባዕድ ይነጠቃል፤ ጠፍም ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ አገራችሁ ምድረ በዳ ሆናለች፤ ከተሞቻችሁም በእሳት ጋይተዋል፤ የእርሻችሁም ቦታ ዐይናችሁ እያየ የውጪ ጠላት ይወስደዋል፤ ሁሉንም ነገር አጥፍቶ ምድራችሁን ውድማ ያደርጋታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሃገርኩም ዓንያ፥ ከተማታትኩምውን ብሓዊ ተቓፂለን፤ ኣብ ቅድሚ ዓይንኹም ጓኖት ንገራሁኹም ይበልዕዎ፤ ጓኖት ከም ዘፍረስዋ ምድሪ ዓነወት።
Amharic Tigrinya 2011
ሃገርኩም ባዲማ፡ ከተማታትኩም ብሓዊ ነዲደን፡ ንግርሁኹም ጓኖት ኣብ ቅድሜኹም ይውሕጥዎ፡ ጓኖት ከም ዘፍረስዋ ኸኣ ባደመት።