Isaiah 1:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ሒደት ተረፍ እንተ ዘይሓድገልና፡ ከም ሶዶም ምዀንና፡ ከም ጎሞራ እውን ምኾንና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፥ እንደ ሰዶም በሆንን፥ እንደ ገሞራም በመሰልን ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፥ እንደ ሰዶም በሆንነ እንደ ገሞራም በመሰልነ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፤ እንደ ሰዶም በሆንን ገሞራንም በመሰልን ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኑዉ አማሬዳ ዛራቱዋ አሸነንቶ፥ ኑን ሶዶማ ካታማዳንነ ጋሞራ ካታማዳን ሀኔዶሽን” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday nuw amareeda zaratuwaa ashshenentto, nuuni Sodooma katamaadaaninne Gamoora katamaadan haneeddoshin» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqqama GODAY nuus zereth ashshonttaakko, nuni Sodoome malanne Gamoora mala gidanakkoshin.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኑስ ዜሬ ኣሾንታኮ፥ ኑኒ ሶዶሜ ማላኔ ጋሞራ ማላ ጊዳናኮሺን።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ኑስ ጉ ኮቸ አሾናኮ ኑኒ ሶዶመነ ጋሞራ ካታማዳ ሀናናሽን” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqaama Goday nuus guutha koche ashshonaako nuuni Soodomenne Gamoora katamaada hananashin” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፣ እንደ ሰዶም በሆን፣ ገሞራንም በመሰልን ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት አምላክ ከጥፋት የሚተርፍ ዘር ባያስቀርልንማ ኖሮ እንደ ሰዶም በሆንን፥ እንደ ገሞራም በመሰልን ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ዘርኢ እንተ ዘየትርፈልናስ፥ ከም ሰዶም ምኾንና፤ ንገሞራውን ምመሰልና ኔርና።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ግለ ሒደት ትርፊ እንተ ዘይሐድገልናስ፡ ከም ሶዶም ምዀንና፡ ንጎሞራ ምመሰልና ኔርና።