Isaiah 10:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ወይለ እቶም ዘይፍትሓዊ ስርዓታት ዝእዝዙን ዘቐመጥዎ ሽግር ዝጽሕፉን፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ክፉ​ንም ጽሕ​ፈት ለሚ​ጽፉ ወዮ​ላ​ቸው!
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መበለቶችም ቅሚያቸው እንዲሆኑ፥ ድሀ አደጎችንም ብዝበዛቸው እንዲያደርጉ፥ የድሀውን ፍርድ ያጣምሙ ዘንድ፥ የችግረኛውንም ሕዝቤን ፍርድ ያጐድሉ ዘንድ የግፍን ትእዛዛት ለሚያዝዙ፥ ክፉንም ጽሕፈት ለሚጽፉ ወዮላቸው!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፍትሕ የጐደለውን ሕግ ለሚያወጡ፤ ጭቈና የሞላበትን ሥርዓት ለሚደነግጉ ወዮላቸው!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኢታ ህግያ ከስያዋንቶነ ኡቁንያ ጹፍያ ጻፍያዋንቶ አየ አና!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iita higgiyaa kessiyaawanttoonne uk'k'unniyaa s'uufiyaa s'aafiyaawanttoo aayye ana!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Geella woganne as un7eththiza awajja kessizaytas aayye ana!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጌላ ዎጋኔ ኣስ ኡንኤዛ ኣዋጃ ኬሲዛይታስ ኣዬ ኣና!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኢታ ህገነ ኡንኤያ አዋጆ ከሰይሳታ አየ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iita higgenne un7ethiya awaajo kesseyisata ayye!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍትሕ የጐደለውን ሕግ ለሚያወጡ፣ ጭቈና የሞላበትን ሥርዐት ለሚደነግጉ ወዮላቸው!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቤን የሚጨቊን ግፍ የሞላበት ሕግ ለምታወጡ ወዮላችሁ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም ንፅጉማት ፍትሒ ኽትከልእዎም፥ ንድኻታት ህዝበይ ከዓ መሰሎም ክትግሕሱዎም፥ ንመበለታት ምርኮኹም ክትገብርወን፥ ንደኽታማት ድማ ምእንቲ ኽትከትርዎም ኢልኩም ሕግታት ዓመፃ እትሕግጉ፥ ሕሱም ሕግጋት ከዓ እትእውጁ፥ ወይለኹም!
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ንሽጉራትሲ ፍትሒ ኪኸልእዎም፡ ንድኻታት ህዝበይ ከኣ መሰሎም ኬግድፍዎም፡ ንመበለታት ምርኮኦም ኪገብርወን፡ ንዘኽታማት ድማ ምእንቲ ኪኸትርዎም ኢሎምሲ፡ ሕጋጋት ዓመጻ ዚሕግጉ፡ ሕሰም ዚጽሕፉ ጸሓፍቲ ወይለኦም።