Isaiah 10:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክብሪ ጫካን ፍርያም ምድሩን፡ ነፍሱን ስጋኡን ኪበልዖም እዩ፣ ከም ተሰካሚ ሰንጠረዥ ኪመውት ከሎ ኸኣ ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያንጊዜ ተራሮችና ኮረብቶች፥ ዛፎችም ይጠፋሉ። ነፍስና ሥጋንም ይበላል፤ የሚሸሽም ከሚነድድ የእሳት ነበልባል እንደሚሸሽ ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከነፍስም እስከ ሥጋ ድረስ የዱሩንና የሚያፈራውን እርሻ ክብር ይበላል፤ ይህም የታመመ ሰው እንደሚሰለስል ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕመምተኛ እየመነመነ እንደሚሞት፤ የደኑን ክብርና የለማውን ዕርሻ፤ ነፍስና ሥጋንም ፈጽሞ ያጠፋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ባረ ዎራ ም ቦንቹዋነ ባረ አራዳ ጋድያ ቦንቹዋ ይሳና፤ ስም ሄዌ ሀርግያ አሳይ ስልያዋዳን ስላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay bare wora mitsaa bonchchuwaanne bare aradda gadiyaa bonchchuwaa d'ayissana; simmi hewe harggiyaa Asay siliyaawaadan silana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Harganchchay gilqidi hayqqiza mala ba woraa bonchchonne aradda biitta, ashonne shemppo mulera dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃርጋንቻይ ጊልቂዲ ሃይቂዛ ማላ ባ ዎራ ቦንቾኔ ኣራዳ ቢታ፥ ኣሾኔ ሼምፖ ሙሌራ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀርገይ አሰ ግልቅሰይሳዳ ጎዳይ ባ ዎራ ም ቦንቹዋነ ባ አራዳ ቢታ ቦንቹዋ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hargey ase gilqiseysada Goday ba wora mitha bonchuwanne ba aradda biitta bonchuwa dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕመምተኛ እየመነመነ እንደሚሞት፣ የደኑን ክብርና የለማውን ዕርሻ፣ ነፍስና ሥጋንም ፈጽሞ ያጠፋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ብርቱ ደዌ ሰውን አሰልስሎ እንደሚገድል፥ የተዋቡ ጥቅጥቅ ያሉ ደኖቹና ለምለም የእርሻ ቦታዎቹ ይደመሰሳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምቲ ሕማም ንሰብ እናመንመነ ዝቐትሎ፥ ከምኡ ድማ ንኽብሪ እቲ ዱርን ንፈራዪ ገራሁን ካብ ነፍሲ ኽሳዕ ስጋ ፈፂሙ ኸጥፍኦ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንኽብሪ ዱሩን ፈራዪ ግርሁኡን ካብ ነፍሲ ኽሳዕ ስጋ ኼጥፍኦ እዩ፡ ከምቲ ምምህማን ብሕማም ዝማሰነ ሰብ ኪኸውን እዩ።