Isaiah 10:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣታ ኣብ ጽዮን እትነብር ህዝበይ፡ ንኣሶራዊ ኣይትፍራህ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “በጽዮን የምትኖር ሕዝቤ ሆይ፥ ከአሦር የተነሣ አትፍራ፤ በበትር ይመቱሃልና፥ የግብፅንም መንገድ ታይ ዘንድ መቅሠፍቴን አመጣብሃለሁና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በጽዮን የምትኖር ሕዝቤ ሆይ፥ አሦር በበትር ቢመታህ፥ ግብጽም እንዳደረገ ዘንጉን ቢያነሣብህ አትፍራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ጌታ፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በጽዮን የምትኖሩ ሕዝቤ ሆይ፤ ግብጽ እንዳደረገብህ ሁሉ በትር ያነሡብህን፤ በሽመል የደበደቡህን አሦራውያንን አትፍራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ጽዮነን ደእያ ታ አሳቶ፥ ግብጼቱ ኦዳዋዳን፥ አሶረቱ ህንተና ጻምአን ሾጭያ ዎደነ ባረንቱ ጋትማ ህንተ ቦላ ደንያ ዎደ ያዮፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «S'iyoonen de'iyaa ta asatoo, Gibs'etuu ootseeddawaadan, Asooretuu hinttena s'am"an shoc'iyaa wodenne barenttu gatimaa hintte bolla dentsiyaa wode yayyoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas GODAY, Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Xiyoonen diza ta derezoo! Gibxeti ne bolla ooththidayssaththo guufe ne bolla denththidayta durqqan nena qoxxida Asoore asaas babbofa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ጺዮኔን ዲዛ ታ ዴሬዞ! ጊብጼቲ ኔ ቦላ ኦዳይሳ ጉፌ ኔ ቦላ ዴንዳይታ ዱርቃን ኔና ቆጺዳ ኣሶሬ ኣሳስ ባቦፋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ፅዮነን ደእያ ታ አሳዉ፥ ግብፀት ኦዳይሳዳ አሶረት ህንተና ፃምአን ሾጭያ ዎደነ ባንታ ጉምባ ህንተ ቦላ ደንያ ዎደ ያዮፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay haysada yaagees: “Xiyoonen de7iya ta asaw, Gibxeti oothidaysada Asooreti hintena xam7an shociya wodenne banta gumba hinte bolla denthiya wode yayyofite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ጌታ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በጽዮን የምትኖሩ ሕዝቤ ሆይ፤ ግብፅ እንዳደረገብህ ሁሉ በትር ያነሡብህን፣ በሽመል የደበደቡህን አሦራውያንን አትፍራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር በጽዮን ለሚኖሩ ሕዝቦቹ እንዲህ ይላል፦ “ምንም እንኳ ከዚያ በፊት ግብጻውያን ጨቊነው እንደ ገዙአችሁ እነርሱም የጨቈኑአችሁ ቢሆንም አሦራውያንን አትፍሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር “ኣታ ኣብ ፅዮን እትነብር ዘለኻ ህዝበይ፥ ኣሶር እኳ ብበትሪ እንተ ወቕዐካ፥ ከምቲ ግብፂ ዝገበረካ ኣሶርውን በትሩ እንተልዓለልካ ኣይትፍራሕ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፡ ኣታ ኣብ ጽዮን እትነብር ዘሎኻ ህዝበይ፡ ኣሶርሲ ምንም እኳ ብስላዕ እንተ ወቕዓካ፡ ከምቲ ኣዋቓቕዓ ግብጺ በትሩ እንተ ኣልዐለልካ፡ ኣይትፍርሃዮ።