Isaiah 10:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ከምዚ ይብል፦ መሳፍነተይዶ ኣይኰኑን ነገስታት፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“አንተ ብቻህን አለቃ ነህን?” ቢሉትም፥ የሔማትን መንደር ወሰድሁ ይላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህ ይላል። መሳፍንቴ ሁሉ ነገሥታት አይደሉምን? ካልኖ እንደ ከርከሚሽ አይደለችምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ይል ነበር፤ “የጦር አዛዦቹ በሙሉ ነገሥታት አይደሉምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ጬቀቲደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታ ጋዳዋቱ ኡባቱ ካትያ ግድክኖየ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I c'eek'ettiidde, hawaadan yaageedda; «Ta gadaawatuu ubbatuu kaatiyaa gidikkinooyye?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi, ‹Ta ola gadawati ubbati kawo gidettennee?› gi ceeqettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ፥ ‹ታ ኦላ ጋዳዋቲ ኡባቲ ካዎ ጊዴቴኔ?› ጊ ጬቄቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ እ ያግድ ጬቀቴስ፤ ‘ታ ቶራ ሞጮናት ኡባይ ካዎታ ግዶኮናዬ?’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, I yaagidi ceeqetees; ‘Ta toora moconati ubbay kawota gidokonaayee?’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህም ይል ነበር፤ ‘የጦር አዛዦቼ በሙሉ ነገሥታት አይደሉምን?’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ንጉሣቸው እንዲህ እያለ ይደነፋል፥ “የጦር አዛዦቼ ሁሉ ነገሥታት አይደሉምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይ ይብል፦ “ኵሎም መሳፍንተይ ነገስታትዶ ኣይኮኑን?
Amharic Tigrinya 2011
ይብል ኣሎ እሞ፡ ኲሎም መሳፍንተይዶ ነገስታት ኣይኰኑን