Isaiah 12:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ብሓጐስ ካብ ፈልፋሊ ድሕነት ማይ ክትሰድድ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ውኃውንም ከሕይወት ምንጮች በደስታ ትቀዳላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ውኃውንም ከመድኃኒት ምንጮች በደስታ ትቀዳላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከመድኀኒቴ ምንጮች ውሃ በደስታ ትቀዳላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሽያ ፑልቶቱዋፐ ሃ ህንተ ናሸቻን ዱቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ashshiyaa pulttotuwaappe haatsaa hintte nashshechchan duuk'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Paththiza ta pulttotappe haath ufayssan duuqqandeta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፓዛ ታ ፑልቶታፔ ሃ ኡፋይሳን ዱቃንዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አቶተ ፑልቱዋፈ ህንተ ሃ ኡፋይሳን ዱቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Atotetha pultuwafe hinte haathe ufaysan duuqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከድነቴ ምንጮች ውሃ በደስታ ትቀዳላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከደኅንነት ምንጭ ውሃ በደስታ ትቀዳላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ፍልፍል፥ ማይ ድሕነት፥ ብሓጐስ ክትቀድሑ ኢኹም፤
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ዔላታቱ ምድሓን ከኣ ብደስታ ማይ ክትቀድሑ ኢኹም።