Isaiah 13:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ዝረኣዮ ጾር ባቤል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአ​ሞጽ ልጅ ኢሳ​ይ​ያስ በባ​ቢ​ሎን ላይ ያየው ራእይ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ያየው ስለ ባቢሎን የተንገረ ሸክም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ስለ ባቢሎን ያየው ትንቢት፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሞጻ ናኣ ኢስያሳ ዉ ጾሳይ ባብሎነዋ ቆንጭስና በኤዳዌ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Amoos'a na'aa Isiyaasaw S'oossay Baabloonewaa k'onc'c'issina be'eeddawe hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Amoxe naa Isayaasas GODAY Baabiloone gishshas qonccisiin izi be7idayssi hayssafe kaallizayssa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሞጼ ና ኢሳያሳስ ጎዳይ ባቢሎኔ ጊሻስ ቆንጪሲን ኢዚ ቤኢዳይሲ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሞፀ ናአይ፥ እሳያስ ጎዳይ ባብሎነባ ቆንጭስን በእዳይስ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Amoxe na7ay, Isayaasi Goday Babilooneba qoncisin be7idaysi haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ስለ ባቢሎን ያየው ንግር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ እግዚአብሔር ገልጦለት ስለ ባቢሎን የተናገረው የትንቢት ቃል ይህ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ ብዛዕባ ባቢሎን ዝረአዮ ፆር።
Amharic Tigrinya 2011
ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ብዛዕባ በቢሎን ዝረኣዮ ጾር።