Isaiah 13:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ንሜዳውያን፡ ንብሩር ዘይግደሱ፡ ኣንጻሮም ከልዕሎም እየ። እንተ ወርቂ ግና ብእኡ ባህ ኣይኪብሉን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ፥ ብር የማይሹትን፥ ወርቅም የማያምራቸውን ሜዶናውያንን በእናንተ ላይ አስነሣለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ ብር የማይሹትን፥ ወርቅም የማያምራቸውን ሜዶናውያንን በላያቸው አስነሣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፤ ለብር ደንታ የሌላቸውን፤ በወርቅም ደስ የማይሰኙትን፤ ሜዶናውያንን አስነሣባቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
በእተ፥ ብራ ኮየና፥ ዎርቃንካ ናሸተና ሜዶና ጋድያ አሳቱዋ ታን ኡንቱንቱ ቦላን ደንና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Be'ite, biraa koyenna, work'k'aankka nashettena Meedoona gadiyaa asatuwaa taani unttunttu bollan dentsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Be7ite, biras wudu gonttayta, worqqankka ufayettonttayta Meedoone dere asaa ta istta bolla denththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቤኢቴ፥ ቢራስ ዉዱ ጎንታይታ፥ ዎርቃንካ ኡፋዬቶንታይታ ሜዶኔ ዴሬ ኣሳ ታ ኢስታ ቦላ ዴንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ብራ ኮዮናነ ዎርቃን ኡፋይቶና ሜዶና አሳ ታኒ ኤንታ ቦላ ደንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Bira koyonnanne worqan ufaytonna Meedona asaa taani enta bolla denthana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነሆ፤ ለብር ደንታ የሌላቸውን፣ በወርቅም ደስ የማይሰኙትን፣ ሜዶናውያንን አስነሣባቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ሜዶናውያንን በባቢሎናውያን ላይ አስነሣለሁ፤ እነርሱ ለብር ደንታ የላቸውም፤ በወርቅም አይደለሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ፥ ነቶም ንብሩር ግዲ ዘይብሎም፥ ንወርቂ ኸዓ ዘይብህግዎ ሜዶናውያን፥ ኣብ ልዕሊኣቶም ከተስአሎም እየ።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ ነቶም ግዲ ብሩር ዜብሎም፡ ንወርቂ ኸኣ ዘይብህግዎ ሜዶናውያን፡ ኣብ ልዕሊኦም ከተንስኦም እየ።