Isaiah 13:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ርሑቕ ሃገር፡ ካብ ወሰን ሰማይ፡ እወ፡ እግዚኣብሄርን ኣጽዋር ቍጥዓኡን፡ ንብዘላ እታ ምድሪ ኼጥፍእዋ ይመጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርና የቍጣው ሠራዊት ዓለምን ያጠፉአት ዘንድ ከሩቅ ሀገር ከሰማይ ዳርቻ ይመጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርና የቍጣው የጦር ዕቃ ምድርን ሁሉ ያጠፉአት ዘንድ ከሩቅ አገር ከሰማይ ዳርቻ ይመጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታና የቁጣው ጦር መሣሪያ፤ ምድሪቱን በሙሉ ለማጥፋት፤ ከሩቅ አገር፤ ከሰማያትም ዳርቻ መጥተዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይነ እ ባረ ሀንቁዋ ፖልሳናዉ ጎኤትያ ሚሻቱ ቢታ ኡባ ይሳናዉ፥ ሃኮ ጋድያፐ፥ ሳሎቱዋ ጋጻፐ ዪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaynne I bare hank'k'uwaa polissanaw go'ettiyaa miishshatuu biittaa ubbaa d'ayissanaw, haako gadiyaappe, salotuwaa gas'aappe yiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAYNNE izi ba hanqo polisanaas go7ettiza miishshati biitta ubbaa dhayssanaas haaho biittafe salota gaxappe yida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይኔ ኢዚ ባ ሃንቆ ፖሊሳናስ ጎኤቲዛ ሚሻቲ ቢታ ኡባ ይሳናስ ሃሆ ቢታፌ ሳሎታ ጋጻፔ ዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይነ እያ ሀንቆ ኦላ ሚሸይ ቢታ ኡባ ይሳናዉ ሃሆ ቢታፈ፥ ሳሎ ጋፃፐ ዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaynne iya hanqo ola miishey biitta ubbaa dhaysanaw haaho biittafe, salo gaxape yoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርና የቍጣው ጦር መሣሪያ፣ ምድሪቱን በሙሉ ለማጥፋት፣ ከሩቅ አገር፣ ከሰማያትም ዳርቻ መጥተዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱም በምድር ዳርቻ ከሚገኙ ከሩቅ አገሮች የመጡ ናቸው፤ እግዚአብሔር አገሪቱን በሞላ ለማጥፋት የቊጣ መሣሪያ የሆነ ሠራዊቱን አሰልፎአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄርን ኣፅዋር ቍጥዓኡን ነታ ምድሪ ብምልእታ ኸጥፍኡ ኻብ ወሰን ሰማይን ካብ ርሑቕ ሃገርን ክመፁ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄርን ኣጽዋር ኲራኡን፡ ንዂላ ምድሪ ምእንቲ ኼጥፍኡስ፡ ካብ ርሑቕ ሃገር፡ ካብ ወሰን ሰማይ ይመጹ።