Isaiah 14:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር በትሪ ረሲኣንን በትሪ መራሕትን ሰበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር የኀጢአተኞችን ቀንበርና የአለቆችን ቀንበር ሰብሮአልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሕዛብንም በመዓትና በማያቋርጥ መምታት የመታውን፥ አሕዛብንም ባልተከለከለ መከራ በቍጣው የገዛውን የኀጥኣንን በትር የአለቆችንም ዘንግ እግዚአብሔር ሰብሮአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ የክፉዎችን ዘንግ፥ የገዢዎችንም በትረ መንግሥት ሰብሯል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ካዉተቱዋ ጻምኣነ ሞድያዋንቱ ጋትማ መንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Kawutetsatuwaa s'am"aanne mooddiyaawanttu gatimaa mentseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY iita xam7anne haarizayta kawoteththa guufe menththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢታ ጻምኣኔ ሃሪዛይታ ካዎቴ ጉፌ ሜንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ካዎተታ ፃምኣነ ሃረይሳታ ጉምባ መንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday kawotethata xam7aanne haareyisata gumba menthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር የክፉዎችን ዘንግ፣ የገዦችንም በትረ መንግሥት ሰብሯል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የክፉ ገዢዎችን ኀይልና ሥልጣን አስወግዶአል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንዘንጊ ኽፍኣትን፥ ንበትሪ ገዛእትን ሰበሮ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንበትሪ ረሲኣን፡ ነቲ ዘንጊ ገዛእቲ፡ ሰበሮ።