Isaiah 16:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ገንሸል ካብ ሰላ ናብ በረኻ፡ ናብ ከረን ጓል ጽዮን ናብ ገዛኢ እታ ሃገር ስደዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጽዮን ሴት ልጅ ተራራ ምድረ በዳ አይደለችምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በምድርም ላይ ለሠለጠነው አለቃ የበግ ጠቦቶችን በምድረ በዳ ካለችው ከሴላ ወደ ጽዮን ሴት ልጅ ተራራ ስደዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በምድረ በዳ ካለችው ከሴላ በምድር ላይ ገዢ ለሆነው ወደ ጽዮን ሴት ልጅ ተራራ የበግ ጠቦቶችን ስደዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሞኣባ አሳይ ባዙዋ ብያ ኦግያን ደእያ ሰላአ ካታማፐ ያላጋ ዶርሳ ኦርገቱዋ የሩሳላመን ደእያ ቢታ ሞድያዎ የድተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Moo'aaba Asay bazzuwaa biyaa ogiyaan de'iyaa Selaa'a katamaappe yalaga dorssaa orggetuwaa Yerusaalamen de'iyaa biittaa mooddiyaawoo yeddite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Bazzo biittafe he pinththan diza Seelappe Xiyoone macca nay zuman deraa haarizayssas dorsa laaqqa yeddite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባዞ ቢታፌ ሄ ፒንን ዲዛ ሴላፔ ጺዮኔ ማጫ ናይ ዙማን ዴራ ሃሪዛይሳስ ዶርሳ ላቃ ዬዲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሞአበ አሳዉ፥ ባዞ ብያ ኦግያን ደእያ ሴላፐ ኡርገ ዶርሳታ እሞታ ኦድ፥ የሩሳላመን ደእያ ቢታ ሃረይሳስ የድተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Moo7abe asaw, bazzo biya ogiyan de7iya Seelape urge dorsata imota oothidi, Yerusalaamen de7iya biitta haareysas yeddite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከምድረ በዳው ማዶ ካለችው ከሴላ፣ ለምድሪቱ ገዥ፣ ወደ ጽዮን ሴት ልጅ ተራራ የበግ ጠቦት ግብር ላኩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሞአብ ሕዝብ ሆይ! በጽዮን ተራራ ላይ ለሚገኘው ለሀገሪቱ መሪ ከሴላ በበረሓው በኩል ጠቦቶችን እጅ መንሻ አድርጋችሁ ላኩለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብታ ኣብ ምድረ በዳ ዘላ ሴላ፥ ናብቲ ኣብ እምባ ጓል ፅዮን ኮይኑ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ንዝሰልጠነ፥ ጡቦታት ኣባጊዕ ስደዱ።
Amharic Tigrinya 2011
ገናሽል ናብቲ ገዛእ ሃገር ካብ ሴላ ብበረኻ ኣቢልኩም ናብ ከረን ጓል ጽዮን ስደዱ።