Isaiah 2:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኢሳይያስ ወዲ ኣሞዝ ብዛዕባ ይሁዳን የሩሳሌምን ዝረኣዮ ቃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለ ይሁዳና ስለ ኢየሩሳሌም ወደ አሞፅ ልጅ ወደ ኢሳይያስ የመጣ ቃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ስለ ይሁዳና ስለ ኢየሩሳሌም ያየው ቃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ስለ ይሁዳና ስለ ኢየሩሳሌም ያየው ይህ ነው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ ቢታባነ የሩሳላመ ካታማባ አሞጻ ናአይ እስያስ በኤዳዌ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa biittaabaanne Yerusaalame katamaabaa Amoos'a na'ay Isiyaasi be'eeddawe hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Amoxe naa Isayaasi Yuhuda dere gishshassinne Yerusalaame katama gishshas be7ida ajjuutay hayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሞጼ ና ኢሳያሲ ዩሁዳ ዴሬ ጊሻሲኔ ዬሩሳላሜ ካታማ ጊሻስ ቤኢዳ ኣጁታይ ሃይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሞፀ ናአይ እሳያስ ይሁዳባነ የሩሳላመባ በእዳይስ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Amoxe na7ay Isayaasi Yihudabaanne Yerusalaameba be7idaysi haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ስለ ይሁዳና ስለ ኢየሩሳሌም ያየው ይህ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ስለ ይሁዳ አገርና ስለ ኢየሩሳሌም ከተማ የተናገረው ቃል ይህ ነው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ ብዛዕባ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ዝረአዮ እዙይ እዩ፦
Amharic Tigrinya 2011
ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ብናይ ይሁዳን የሩሳሌምን ዝረኣዮ ቓል እዚ እዩ፡