Isaiah 2:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንእግዚኣብሄርን ምእንቲ ግርማኡን ኢልካ ናብ ከውሒ ኣቲኻ ኣብ ሓመድ ተሓባእ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁንም ምድርን ያነዋውጣት ዘንድ በተነሣ ጊዜ እግዚአብሔርን ከመፍራትና ከግርማው ክብር የተነሣ ወደ ድንጋይ ዋሻ ግቡ፤ በመሬት ውስጥም ተሸሸጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእግዚአብሔር ማስደንገጥና ከግርማው ክብር የተነሣ ወደ ድንጋይ ዋሻ ግባ፥ በመሬትም ውስጥ ተሸሸግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከጌታ አስፈሪነት ከግርማው ሽሽ፤ ወደ ዐለቶች ሂድ፤ በመሬትም ውስጥ ተሸሸግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ዳጋማፐነ አ አንጋ ቦንቹዋፐ አታናዉ ዛላኮ ቢተ፤ ቢታ ግዶን ቆሰትተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa dagamaappenne Aa anggaa bonchchuwaappe attanaw zaallaakko biite; biittaa giddon k'osettite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yashissiza GODAA hanqofenne iza teemappe attanaas zaallatakko biidi biitta giddon qotettite!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያሺሲዛ ጎዳ ሃንቆፌኔ ኢዛ ቴማፔ ኣታናስ ዛላታኮ ቢዲ ቢታ ጊዶን ቆቴቲቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ዳጋንዋፈነ ያሽያ ቦንቹዋፈ አታናዉ ዛላኮ ቢተ፤ ቢታ ግዶን ቆሰትተ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa daganthuwafenne yashshiya bonchuwafe attanaw zaallako biite; biitta giddon qosetite!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእግዚአብሔር አስፈሪነትና ከግርማው ሽሽ፤ ወደ ዐለቶች ሂድ፤ በመሬትም ውስጥ ተሸሸግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእግዚአብሔር ቊጣና ከአስፈሪ ግርማው ለማምለጥ በአለት ስንጣቂ ዋሻና በመሬት ጒድጓድ ውስጥ ተሸሸጉ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ኣደንጋፂነት እግዚኣብሄርን፥ ካብ ክብሪ ግርማኡን ዝተልዓለ፥ ኣብ በዓትታት ኣእማን እቶ፤ ኣብ ውሽጢ መሬትውን ተሓባእ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ በዓቲ እቶ፡ ካብ ረዓድ እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚ ኽብሪ ግብማኡን ኣግሊስካ ኣብ ሓመድ ተሐባእ።