Isaiah 2:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ልዕሊ ሰብ ኪሰግድ፡ ልዕልና ሰብውን ኪትሕት እዩ። በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ እግዚኣብሄር በይኑ ልዑል ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰውም ሁሉ ይዋ​ረ​ዳል፤ የሰ​ውም ኵራት ይወ​ድ​ቃል፤ በዚ​ያም ቀን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ብቻ ከፍ ከፍ ይላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰውም ሁሉ ይዋረዳል፥ የሰውም ኵራት ይወድቃል፥ በዚያም ቀን እግዚአብሔር ብቻ ከፍ ከፍ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሰው እብሪት ይዋረዳል፤ የሰውም ኩራት ይወድቃል፤ በዚያን ቀን ጌታ ብቻ ከፍ ከፍ ይላል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳ ኦቶሩ ዝቂ ጋና፤ አ አዩካ ያና። ሄ ጋላስ መና ጎዳ ጻላላይ ቁ ቁ ጋና፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asaa otoruu zik'k'i gaana; Aa ayyuukka d'ayana. He gallassi Med'inaa Godaa s'alalay d'ok'k'u d'ok'k'u gaana;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Moodhettizaadey kawuyana; otoranchchay kundana; he gallas GODAY xalla dhoqqu dhoqqu gaana;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሞቲዛዴይ ካዉያና፤ ኦቶራንቻይ ኩንዳና፤ ሄ ጋላስ ጎዳይ ጻላ ቁ ቁ ጋና፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳ ኦቶሮይ ዝቅ ጋና፤ እያ ጬቀተይ ያና። ሄ ጋላስ ጎዳ ፃላል ቁ ቁ ጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asa otoroy ziqi gaana; iya ceeqetethay dhayana. He gallas Godaa xalaali dhoqu dhoqu gaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰው እብሪት ይዋረዳል፤ የሰውም ኵራት ይወድቃል፤ በዚያን ቀን እግዚአብሔር ብቻ ከፍ ከፍ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሰዎች ኲራት ይጠፋል፤ እብሪት የሞላበት ትዕቢታቸውም ያከትማል፤ ጣዖቶች ሁሉ ይደመሰሳሉ፤ በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር ብቻ በክብር ከፍ ከፍ ይላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ትዕቢት ወዲ ሰብ ክዋረድ እዩ፤ ትምክሕቲ ሰብ ድማ ኸንቱ ክኸውን እዩ፤ በታ መዓልቲ እቲኣ፥ እግዚኣብሄር በይኑ ልዕል ልዕል ክብል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ትዕቢት ሰብ ኪዋረድ፡ ኲርዓት ሰባት ድማ ኪሐስር እዩ፡ በታ መዓልቲ እቲኣስ እግዚኣብሄር በይኑ ልዕል ኪብል እዩ።