Isaiah 2:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንምድሪ ከንቀጥቅጥ ምስ ተንስአ፡ ንእግዚኣብሄር ብምፍራህን ምእንቲ ክብሪ ግርማኡን ናብ ጉድጓድ ኣኻውሕን ናብ በዓትታት ምድርን ኪኣትዉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ምድ​ርን ያና​ውጥ ዘንድ በተ​ነሣ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ከመ​ፍ​ራ​ትና ከግ​ር​ማው ክብር የተ​ነሣ ወደ ድን​ጋይ ዋሻና ወደ ምድር ንቃ​ቃት ውስጥ ያገ​ቡ​አ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ምድርን ያናውጥ ዘንድ በተነሣ ጊዜ ሰዎች ከማስደንገጡና ከግርማው ክብሩ የተነሣ ወደ ድንጋይ ዋሻና ወደ ምድር ንቃቃት ውስጥ ይገባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ምድርን ለማናወጥ በሚነሣበት ጊዜ፤ ሰዎች ከአስፈሪነቱ ከግርማውም የተነሣ፤ ወደ ዐለት ዋሻ ወደ መሬትም ጉድጓድ ለመሸሸግ ይሮጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀ ጋድያ ቃናዉ ደንድያ ዎደ፥ አ ዳጋማፐነ አ አንጋ ቦንቹዋፐ አታናዉ አሳይ ሹቻ ጎንጎሎነ ቢታ ኦላዉ ባቃታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday ha gadiyaa k'aatsanaw denddiyaa wode, Aa dagamaappenne Aa anggaa bonchchuwaappe attanaw Asay shuchchaa gonggoloonne biittaa ollaw bak'atana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY hayssa biittaa qaaththanaas dendiza wode Yashissiza GODAA hanqofenne iza teemappe attanaas asay qotettanaas shuchcha garsinne ollay dizaso baqatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሃይሳ ቢታ ቃናስ ዴንዲዛ ዎዴ ያሺሲዛ ጎዳ ሃንቆፌኔ ኢዛ ቴማፔ ኣታናስ ኣሳይ ቆቴታናስ ሹቻ ጋርሲኔ ኦላይ ዲዛሶ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ቢታ ቃናዉ ደንድያ ዎደ እያ ዳጋንዋፈነ እያ ያሽያ ቦንቹዋፈ አታናዉ አሳይ ሹቻ ጎንጎሎንነ ቢታ ኦላን ቆሰታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday biitta qaathanaw dendiya wode iya daganthuwafenne iya yashshiya bonchuwafe attanaw asay shucha gongoloninne biitta ollan qosetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ምድርን ለማናወጥ በሚነሣበት ጊዜ፣ ሰዎች ከአስፈሪነቱ ከግርማውም የተነሣ፣ ወደ ዐለት ዋሻ፣ ወደ መሬትም ጕድጓድ ለመሸሸግ ይሮጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ምድርን ለማናወጥ በሚመጣበት ጊዜ ከቊጣውና ከአስፈሪ ግርማው ለማምለጥ በአለት ዋሻና በመሬት ንቃቃት ውስጥ ለመሸሸግ ይሞክራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንምድሪ ኸናውፃ እንትለዓል፥ ሰባት ካብ ፍርሒ እግዚኣብሄርን ካብ ሓይሊ ግርማኡን ምእንቲ ክኽወሉ፥ ኣብ በዓትታትን፥ ኣኻውሕን፥ ኣብ ጐዳጕዲ ምድርን ክኣትዉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንምድሪ ኼሸብራ ምስ ዚትንስእ፡ ካብ ረዓድ እግዚኣብሄርን ካብ ቅድሚ ኽብሪ ግርማኡን ኣግሊሶም፡ ናብ በዓትታት ኣኻውሕን ናብ ጐዳጒድ ምድርን ኪኣትው እዮም።