Isaiah 2:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንምድሪ ከንቀጥቅጥ ምስ ተንስአ፡ ንእግዚኣብሄርን ምእንቲ ክብሪ ግርማኡን ብምፍራህ ናብ ስንጥቆ ኣኻውሕን ናብ ጫፋት ኣኻውሕን ክኣቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ምድርን ያናውጥ ዘንድ በተነሣ ጊዜ እግዚአብሔርን ከመፍራትና ከግርማው ክብር የተነሣ ወደ ድንጋይ ዋሻና ወደ ተሰነጠቁ ዓለቶች ውስጥ ያገባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ምድርን ያናውጥ ዘንድ በተነሣ ጊዜ ከማስደንገጡና ከግርማው ክብር የተነሣ ወደ ድንጋይ ዋሻና ወደ ተሰነጠቁ ዓለቶች ውስጥ ይገባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ምድርን ለማናወጥ በሚነሣበት ጊዜ፤ ሰዎች ከአስፈሪነቱ እንዲሁም ከግርማው የተነሣ፤ ወደ ድንጋይ ዋሻ፤ ወደ ዐለት ስንጣቂ ሮጠው ይገባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀ ጋድያ ቃናዉ ደንድያ ዎደ፥ አ ዳጋማፐነ አ አንጋ ቦንቹዋፐ አታናዉ ኡንቱንቱ ጎንጎሎ ግዶነ ሹቻ ኮፖ ግዶ ባቃታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday ha gadiyaa k'aatsanaw denddiyaa wode, Aa dagamaappenne Aa anggaa bonchchuwaappe attanaw unttunttu gonggolo giddonne shuchchaa kooppo giddo bak'atana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY ha biittaa qaaththanaas dendiza wode iza yashiseththaafenne iza teemaappe dendidayssan shuchcha gongoloynne zaalla za7ay dizaso baqatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሃ ቢታ ቃናስ ዴንዲዛ ዎዴ ኢዛ ያሺሴፌኔ ኢዛ ቴማፔ ዴንዲዳይሳን ሹቻ ጎንጎሎይኔ ዛላ ዛኣይ ዲዛሶ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ቢታ ቃናዉ ደንድያ ዎደ እያ ዳጋንዋፈነ እያ ያሽያ ቦንቹዋፈ አታናዉ ኤንቲ ጎንጎሎ ግዶነ ሹቻ ዛኦ ግዶ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday biitta qaathanaw dendiya wode iya daganthuwafenne iya yashshiya bonchuwafe attanaw enti gongolo giddonne shucha za7o giddo baqatana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ምድርን ለማናወጥ በሚነሣበት ጊዜ፣ ሰዎች ከአስፈሪነቱ እንዲሁም ከግርማው የተነሣ፣ ወደ ድንጋይ ዋሻ፣ ወደ ዐለት ስንጣቂ ሮጠው ይገባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ምድርን ለማናወጥ በሚመጣበት ጊዜ ከቊጣውና ከአስፈሪ ግርማው ተሰውረው ለማምለጥ በድንጋይ ዋሻና በተሰነጠቀ አለት ውስጥ ይሸሸጋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንምድሪ ኸናውፃ እንትለዓል፥ ካብ ኣደንጋፅነቱን ካብ ክብሪ ግርማኡን ዝተልዓለ፥ ኣብ ጐዳጕድን በዓትታትን፥ ኣብ ነቓዕ ኣኻውሕን ክኣትዉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንምድሪ ኼሸብራ ምስ ዚትንስእ፡ ካብ ረዓድ እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚ ኽብሪ ግርማኡን ኣግሊሶም ናብ በዓትታት ኣኻውሕን ናብ ምንቃዕ ኣኻውሕን ኪኣትው እዮም።