Isaiah 2:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንምድሪ ከንቀጥቅጥ ምስ ተንስአ፡ ንእግዚኣብሄርን ምእንቲ ክብሪ ግርማኡን ብምፍራህ ናብ ስንጥቆ ኣኻውሕን ናብ ጫፋት ኣኻውሕን ክኣቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ምድ​ርን ያና​ውጥ ዘንድ በተ​ነሣ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ከመ​ፍ​ራ​ትና ከግ​ር​ማው ክብር የተ​ነሣ ወደ ድን​ጋይ ዋሻና ወደ ተሰ​ነ​ጠቁ ዓለ​ቶች ውስጥ ያገ​ባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ምድርን ያናውጥ ዘንድ በተነሣ ጊዜ ከማስደንገጡና ከግርማው ክብር የተነሣ ወደ ድንጋይ ዋሻና ወደ ተሰነጠቁ ዓለቶች ውስጥ ይገባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ምድርን ለማናወጥ በሚነሣበት ጊዜ፤ ሰዎች ከአስፈሪነቱ እንዲሁም ከግርማው የተነሣ፤ ወደ ድንጋይ ዋሻ፤ ወደ ዐለት ስንጣቂ ሮጠው ይገባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀ ጋድያ ቃናዉ ደንድያ ዎደ፥ አ ዳጋማፐነ አ አንጋ ቦንቹዋፐ አታናዉ ኡንቱንቱ ጎንጎሎ ግዶነ ሹቻ ኮፖ ግዶ ባቃታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday ha gadiyaa k'aatsanaw denddiyaa wode, Aa dagamaappenne Aa anggaa bonchchuwaappe attanaw unttunttu gonggolo giddonne shuchchaa kooppo giddo bak'atana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY ha biittaa qaaththanaas dendiza wode iza yashiseththaafenne iza teemaappe dendidayssan shuchcha gongoloynne zaalla za7ay dizaso baqatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሃ ቢታ ቃናስ ዴንዲዛ ዎዴ ኢዛ ያሺሴፌኔ ኢዛ ቴማፔ ዴንዲዳይሳን ሹቻ ጎንጎሎይኔ ዛላ ዛኣይ ዲዛሶ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ቢታ ቃናዉ ደንድያ ዎደ እያ ዳጋንዋፈነ እያ ያሽያ ቦንቹዋፈ አታናዉ ኤንቲ ጎንጎሎ ግዶነ ሹቻ ዛኦ ግዶ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday biitta qaathanaw dendiya wode iya daganthuwafenne iya yashshiya bonchuwafe attanaw enti gongolo giddonne shucha za7o giddo baqatana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ምድርን ለማናወጥ በሚነሣበት ጊዜ፣ ሰዎች ከአስፈሪነቱ እንዲሁም ከግርማው የተነሣ፣ ወደ ድንጋይ ዋሻ፣ ወደ ዐለት ስንጣቂ ሮጠው ይገባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ምድርን ለማናወጥ በሚመጣበት ጊዜ ከቊጣውና ከአስፈሪ ግርማው ተሰውረው ለማምለጥ በድንጋይ ዋሻና በተሰነጠቀ አለት ውስጥ ይሸሸጋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንምድሪ ኸናውፃ እንትለዓል፥ ካብ ኣደንጋፅነቱን ካብ ክብሪ ግርማኡን ዝተልዓለ፥ ኣብ ጐዳጕድን በዓትታትን፥ ኣብ ነቓዕ ኣኻውሕን ክኣትዉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንምድሪ ኼሸብራ ምስ ዚትንስእ፡ ካብ ረዓድ እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚ ኽብሪ ግርማኡን ኣግሊሶም ናብ በዓትታት ኣኻውሕን ናብ ምንቃዕ ኣኻውሕን ኪኣትው እዮም።